Ezekiel 17:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ግና ኣፍራስን ብዙሓት ሰብኡትን ምእንቲ ኺህቦም፡ ልኡኻቱ ናብ ግብጺ ብምልኣኽ ኣንጻሩ ዓመጸ። ክስስን ድዩ? ካብ ከምዚ ዝኣመሰለ ነገራት ዝገብር ድዩ ከምልጥ? ወይስ ነቲ ሰቢሩ ክድሕን እዩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ ግን በእርሱ ላይ ሸፈተ፤ ፈረሶችንና ብዙንም ሕዝብ ይሰጡት ዘንድ መልእክተኞችን ወደ ግብፅ ላከ። በውኑ ይከናወንለት ይሆን? ይህንስ ያደረገ ያመልጣልን? ቃል ኪዳንንስ ያፈረሰ ያመልጣልን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ ግን በእርሱ ላይ ሸፈተ ፈረሶችንና ብዙንም ሕዝብ ይሰጡት ዘንድ መልእክተኞችን ወደ ግብጽ ላከ። በውኑ ይከናወንለት ይሆንን? ይህንስ ያደረገ ያመልጣልን? ቃል ኪዳንንስ አፍርሶ ያመልጣልን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን በእርሱ ላይ ዐመጸ፥ ፈረሶችንና ብዙ ሕዝብም እንዲሰጡት መልእክተኞቹን ወደ ግብጽ ላከ። ይሳካለታልን? እነዚህን ነገሮች ያደረገስ ያመልጣልን? ቃል ኪዳንን አፍርሶስ ያመልጣልን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ይሁዳ ካቲ ማካል ደንዲደ፥ ፓራቱዋነ ዳሮ ኦላንቻቱዋ የዳናዳን፥ ግብጼ ኪቴዳ። አዉ ሄዌ ሀናንዴሻ? ሀዋ ማላባ ኦዳዌ እ ባረዉ ከስ አካንዴ? ቃይ ጫቁዋ አደ፥ እ ባረዉ ከስ አካንዴ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Yihudaa kaatii makkali denddiide, paratuwaanne daro olanchchatuwaa yeddanaadan, Gibs'e kiitteedda. Aw hewe hananddeeshsha? Hawaa malabaa ootseeddawe I barew kessi akkanddee? K'ay c'aak'uwaa aad'd'iidde, I barew kessi akkanddee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin Yuhuda kawoy iza bolla makkallidi, paratanne daro olanchchata demmanaas qasttanneta Gibxe biitta kiittides. Izas hessi hanandee? Hayssa mala ooththiday kessi ekki attandee? Gelida caaqo qaala laallidaadey qaxxayettontta attandee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ዩሁዳ ካዎይ ኢዛ ቦላ ማካሊዲ፥ ፓራታኔ ዳሮ ኦላንቻታ ዴማናስ ቃስታኔታ ጊብጼ ቢታ ኪቲዴስ። ኢዛስ ሄሲ ሃናንዴ? ሃይሳ ማላ ኦዳይ ኬሲ ኤኪ ኣታንዴ? ጌሊዳ ጫቆ ቃላ ላሊዳዴይ ቃጻዬቶንታ ኣታንዴ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ይሁዳ ካዎይ ማካልድ፥ ፓራታነ ዳሮ ኦላንቾታ የዳና መላ ግብፀ ኪትስ። ያትን ሄስ ሀናንዴ? ሄሳ ኦዳ እ ከስ ኤካንዴ? እ ጫቁዋ መንድ ሴረቶና አታንዴ?” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Yihuda kawoy makallidi, paratanne daro olanchota yeddana mela Gibxe kiittis. Yaatin hessi hanandee? Hessa oothida I kessi ekandee? I caaquwa menthidi seerettonna attandee?” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡ ግን በእርሱ ላይ ዐመፀ፤ ፈረሶችና ብዙ ሰራዊት ለማግኘት መልእክተኞችን ወደ ግብፅ ላከ፤ ይሳካለት ይሆን? እንዲህ ዐይነቱን ነገር የፈጸመ ያመልጣልን? ውል ያፈረሰስ ሳይቀጣ ይቀራልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን የይሁዳ ንጉሥ ዐምፆ ፈረሶችንና ታላቅ ሠራዊት እንዲያመጡለት መልእክተኞችን ወደ ግብጽ ላከ፤ ታዲያ ይህ ዕቅዱ ይሳካለታልን? በዚህስ ሊያመልጥ ይችላልን? ውሉን የሚያፈርስ ከሆነ ከቅጣት ከቶ ያመልጣልን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግናኸ ንሱ ኻብኡ ኸድዐ፤ ኣፍራስን ብዙሕ ህዝብን ክህብዎ፥ ልኡኻቱ ናብ ግብፂ ሰደደ፤ ክሰልጦ ድዩ? ኸምዙይ ዝበለ ዝገብርከ ኸምልጥ ድዩ? ጠላሚ ኺዳንከ የምልጥ ድዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ንሱ ኻብኡ ዐለወ፡ ኣፍራስን ብዙሕ ህዝብን ኪህብዎ ልኡኻቱ ናብ ግብጺ ሰደደ። ኪሰልጦዶ እሞ እዩ ከምዚ ዝበለ ዚገብርሲ ኼምልጥዶ እዩ ጠላም ኪዳንከ የምልጥዶ እዩ |