Ezekiel 17:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ነታ ዓማጺት ቤት በሎ፦ እዚ ነገር እዚ እንታይ ማለት ምዃኑዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም፧ በሎም፦ እንሆ ንጉስ ባቢሎን ናብ ኢየሩሳሌም መጺኡ ንንጉሱን መሳፍንቱን ሒዙ ምስኡ ናብ ባቢሎን ኣምጺእዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ፥ ለአ​ስ​ቈ​ጡኝ ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ይህ ትር​ጓሜ ምን እንደ ሆነ አታ​ው​ቁ​ምን? በላ​ቸው። እን​ዲ​ህም ብለህ ንገ​ራ​ቸው፦ እነሆ የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም መጣ፤ ንጉ​ሥ​ዋ​ንና መኳ​ን​ን​ቶ​ች​ዋ​ንም ማረከ፤ ወደ ሀገ​ሩም ወደ ባቢ​ሎን ወሰ​ዳ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለዓመፀኛ ቤት። ይህ ትርጓሜ ምን እንደ ሆነ አታውቁምን? በላቸው። እንዲህም ብለህ ንገራቸው። እነሆ፥ የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፥ ንጉሥዋንና መኳንንቶችዋንም ማረከ፥ ወደ እርሱም ወደ ባቢሎን ወሰዳቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለዓመፀኛ ቤት እንዲህ በል፦ እነዚህ ነገሮች ምን እንደ ሆኑ አታውቁምን? በላቸው። ንገራቸው፦ እነሆ የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም መጣ፥ ንጉሥዋንና ልዑሎችዋን ወሰደ፥ ከእርሱም ጋር ወደ ባቢሎን አመጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀ ማካላንቻ አሳዉ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ሄ ሌምሱዋ ብለይ አየንቶ ኤርክቴ? ሄዌ አዬ ጎፐ፥ ባብሎነ ካቲ የሩሳላመ ዪደ፥ ኡንቱንቱ ካትያነ ኡንቱንቱ ካፖቱዋ ኦሞዲደ፥ ባብሎነ አፌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha makkalanchcha asaw hawaadan yaaga; ‹He leemisuwaa biletsay ayentto erikkitee? Hewe ayee gooppe, Baabloone kaatii Yerusaalame yiide, unttunttu kaatiyaanne unttunttu kaappotuwaa omoodiide, Baabloone afeeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hayssa makkallanchcha keeththa asaas, ‹Hayta leemisota birsheththi aazakkonne intte erekketii?› Hessika Baabiloone kawoy Yerusalaame yiidi izi kawozanne izi daannata di7i ekki Baabiloone simmi bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሳ ማካላንቻ ኬ ኣሳስ፥ ‹ሃይታ ሌሚሶታ ቢርሼ ኣዛኮኔ ኢንቴ ኤሬኬቲ?› ሄሲካ ባቢሎኔ ካዎይ ዬሩሳላሜ ዪዲ ኢዚ ካዎዛኔ ኢዚ ዳናታ ዲኢ ኤኪ ባቢሎኔ ሲሚ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄ ሌምሱዋ ብርሸይ አይበኮ አነ ሀ ጌላ አሳታ ኦይቻ። ሄስ አይበ ጊኮ፥ ባብሎነ ካዎይ የሩሳላመ ይድ፥ ኤንታ ካዋነ ኤንታ ሀላቃታ ድእድ፥ ባብሎነ ኤፍስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “He leemisuwa birshethay aybeko ane ha geella asata oycha. Hessi aybe giiko, Babiloone kawoy Yerusalaame yidi, enta kawaanne enta halaqata di77idi, Babiloone efis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለዚህ ዐመፀኛ ቤት እንዲህ በል፤ ‘የእነዚህ ነገሮች ትርጕም ምን እንደ ሆነ አታውቁምን?’ እንዲህ በላቸው፤ ‘የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም ሄደ፤ ንጉሧንና መሳፍንቷን ማረከ፤ ወደ ባቢሎንም ይዟቸው ተመለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የምሳሌውን ትርጒም ያውቁ እንደ ሆነ እስቲ እነዚህን ዐመፀኞች ጠይቃቸው፤ የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም መጥቶ ንጉሡንና መሳፍንቱን ወደ ባቢሎን የወሰዳቸው መሆኑን ንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እምበኣርከስ ነዝ ዓማፂ ቤት እዙይ እንታይ ማለት ምዃኑዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም?” በሎም። ንገሮም ድማ፥ “እንሆ እቲ ንጉስ ባቢሎን ናብ ኢየሩሳሌም መፀ፤ ንንጉሳን መሳፍንታን ማሪኹ፥ ናብኡ ናብ ባቢሎን ወሰዶም።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ ነቲ ተጻራሪ ቤት፡ እዚ እንታይ ማለት ምዃኑዶ ኣይትፈልጡን ኢኹም በሎም። ንገሮም ከኣ፡ እንሆ፡ እቲ ንጉስ ባቢሎን ናብ የሩሳሌም መጸ፡ ንንጉሳን መሳፍንታን ሒዙ ናብኡ ናብ ባቢሎን ማረኾም።