Ezekiel 16:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብኣኻ ሓሊፈ ምስ ረኣኹኻ ድማ፡ እንሆ፡ ዘመንኩም ናይ ፍቕሪ ግዜ እዩ ነይሩ። ኣነ ድማ ካባተይ ኣብ ልዕሌኻ ዘርጊሐ ዕርቃንካ ድማ ሸፊነ፤ እወ መሓልኩልካን ቃል ኪዳን ኣትየልካን ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንስኻ ድማ ናተይ ኰንካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ንቺ ዘንድ በአ​ለ​ፍ​ሁና በአ​የ​ሁሽ ጊዜ፥ እነሆ ጊዜሽ እንደ ደረሰ፥ በአ​ን​ቺም የሚ​ያ​ድሩ ሰዎች ጊዜ እንደ ደረሰ አየሁ። እጆ​ችን በላ​ይሽ ዘረ​ጋሁ፤ ኀፍ​ረተ ሥጋ​ሽ​ንም ከደ​ንሁ፤ ማል​ሁ​ል​ሽም፤ ከአ​ን​ቺም ጋራ ቃል ኪዳን ገባሁ፥” ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ አን​ቺም ለእኔ ሆንሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአንቺ ዘንድ ባለፍሁና ባየሁሽ ጊዜ፥ እነሆ፥ ጊዜሽ የፍቅር ጊዜ ነበረ፤ እኔም መጐናጸፊያዬን በላይሽ ዘረጋሁ ኀፍረተ ሥጋሽንም ከደንሁ፤ ማልሁልሽም ከአንቺም ጋር ቃል ኪዳን ገባሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ አንቺም ለእኔ ሆንሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአንቺ በኩል አለፍሁ፥ አየሁሽም፥ እነሆ ጊዜሽ የፍቅር ጊዜ ነበር፥ እኔም መጐናጸፊያዬን በላይሽ ላይ ዘረጋሁና ዕርቃንሽን ሸፈንሁ፥ ማልሁልሽም ከአንቺም ጋር ቃል ኪዳን ገባሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ አንቺም የእኔ ሆንሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ላኤንዋ ታን ሄዋና አደ፥ ኔና ጼልያ ዎደ፥ ኔን ዎዶሮ ጋካደ ቦርሴዳ አሳ ግዳዳ። ያትና፥ ታ ማዩዋ ነ ቦላ የጋደ፥ ነ ካሉዋ ካማድ። ታን ነዉ ጫቃደ ኔናና ጫቁዋ ጫቀትና፥ ኔን ታኖ ግዳዳ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Laa"entsuwaa taani hewaana aad'aadde, neena s'eelliyaa wode, neeni wodoro gakkaade borsseedda asaa gidaadda. Yaatina, ta mayuwaa ne bolla yeggaade, ne kalluwaa kammaad. Taani new c'aak'k'aade neenana c'aak'uwaa c'aak'k'etina, neeni taanno gidaadda. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Qasseka ta heera aadhdha bashe xeelladis; ne gelo gakkida geela7o gididayssa be7ada ta may7o macara ne bolla yeggada ne kalloteth kammadis; nees caaqqadis; nenara qaala geladis; ne taassa» gees Ubbaa Haariza GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ቃሴካ ታ ሄራ ኣ ባሼ ጼላዲስ፤ ኔ ጌሎ ጋኪዳ ጌላኦ ጊዲዳይሳ ቤኣዳ ታ ማይኦ ማጫራ ኔ ቦላ ዬጋዳ ኔ ካሎቴ ካማዲስ፤ ኔስ ጫቃዲስ፤ ኔናራ ቃላ ጌላዲስ፤ ኔ ታሳ» ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ዛራዳ ታ ያራ አሸ ነና ፄልያ ዎደ፥ ኔኒ ገሎስ ጋካዳ፥ ካሎ ቦርሰትያ አሰ ግዳዳሳ። ታ አፍላ ማጫራ ነ ቦላ የጋዳ፥ ነ ካሉዋ ካማስ፤ ታ ኔራ ጫቃዳ ነና ታዉ ቡዞ ኦስ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Zaarada ta yaara aadhashe nena xeelliya wode, neeni gelos gakada, kallo borsetiya ase gidadasa. Ta afila maccara ne bolla yeggada, ne kalluwa kammas; ta neera caaqada nena taw buzo oothas” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ዳግመኛም በአጠገብሽ በማልፍበት ጊዜ ወደ አንቺ ተመለከትሁ፤ ለመፈቀርም እንደ ደረስሽ ባየሁ ጊዜ፣ የመጐናጸፊያዬን ዘርፍ በላይሽ ዘርግቼ ዕርቃንሽን ሸፈንሁ። ማልሁልሽ፤ ከአንቺም ጋር ቃል ኪዳን ተጋባሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ አንቺም የእኔ ሆንሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እንደገናም በአጠገብሽ ሳልፍ ጊዜሽ የፍቅር ዕድሜ ነበር፤ የተራቈተውን ሰውነትሽንም በመጐናጸፊያዬ ሸፍኜ ቃል ገባሁልሽ፤ ከአንቺም ጋር እንደ ጋብቻ ያለ ቃል ኪዳን ገብቼ የእኔ የግሌ አደረግሁሽ፤” ይህን የተናገረ ልዑል እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብኣኺ ሓሊፈ ረአኹኺ፤ እንሆ ኸዓ ጊዜኺ፥ እቲ ጊዜ ፍትወት ነበረ። ዘፈር ክዳነይ ኣብ ልዕሌኺ ዘርጊሐ፥ ዕርቃንኪ ኸወልኩ፤ መሓልኩልኪ፤ ኪዳን ኣተኹልኪ፤ ናተይውን ኮንኪ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 ብኣኺ ሐሊፈ ርኤኹኺ፡ እንሆ ኸኣ፡ ጊዜኺ፡ እቲ ጊዜ ፍትወት ነበረ። ዘፈር ክዳነይ ኣብ ልዕሌኺ ዘርጊሔ፡ ዕርቃንኪ ኸወልኩ። መሐልኩልኪ፡ ኪዳን ኣቶኹልኪ፡ ናተይውን ኰንኪ፡ ይብል እግዚኣብሄ ኣምላኽ።