Ezekiel 16:57 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክፍኣትካ ቅድሚ ምፍላጡ፡ ከምቲ ኣብ ግዜ ጸርፊ ኣዋልድ ኣራምን ኣብ ከባቢኣ ዘለዉ ዅሎምን፡ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን፡ ኣብ ከባቢኣ ዝንዕቓኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፋ​ትሽ እንደ ዛሬው ሳይ​ገ​ለጥ ለሶ​ርያ ሴቶች ልጆ​ችና ለጐ​ረ​ቤ​ቶ​ችዋ ሁሉ በዙ​ሪ​ያ​ሽም ለሚ​ከ​ቡሽ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያት ሴቶች ልጆች መሰ​ደ​ቢያ ሆነ​ሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁን ለሶርያ ሴቶች ልጆችና ለጎረቤቶችዋ ሁሉ፥ በዙሪያሽም ለሚንቁሽ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች እንደ እርስዋ መሰደቢያ ሆነሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ክፋትሽ ሳይገለጥ በፊት፤ አሁን ለአራም ሴቶች ልጆችና ለጎረቤቶችዋ ሁሉ፥ በዙሪያሽም ላሉት ለሚንቁሽ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች እንደ እርሷ መሰደቢያ ሆነሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ ሀእ ኔን ኤዶማ ማጫ ናናቱነ አ ሾሮ ኡባይ፥ ቃይ ፕልስጼማ ማጫ ናናቱነ ነ ዩሹዋን ደእያ፥ ኔና እጽያ ኡባይ ቅያባ ከሳዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, ha"i neeni Eedooma mac'c'a naanatuunne Aa shooro ubbay, k'ay Piliss's'eema mac'c'a naanatuunne ne yuushshuwaan de'iyaa, neena is's'iyaa ubbay k'id'iyaabaa kesaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessi ne nagaray qonccanaappe sinththan hanides; ha7i gidikko ne yuushon dishe nena kadhiza Eedoome macca naytassinne izi shoorota ubbaas, qasse Filisxeeme macca naytas qidhes attadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲ ኔ ናጋራይ ቆንጫናፔ ሲንን ሃኒዴስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ኔ ዩሾን ዲሼ ኔና ካዛ ኤዶሜ ማጫ ናይታሲኔ ኢዚ ሾሮታ ኡባስ፥ ቃሴ ፊሊስጼሜ ማጫ ናይታስ ቂስ ኣታዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄስ ሀንዳይ ነ ናጋራይ ቆንጫናፐ ካሰ ግደኔ? ሀእ ኔኒ ነ ዩሹዋን ደእያ ኤዶመስ ምቾታስነ እ ሾሮታስ፥ ፍልስፄመስነ እ ምቸ ናይታስ፤ ሄሳዳካ ነና እፅያ ኡባስ ቦረስ አታዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessi haniday ne nagaray qoncanaape kase gidennee? Ha77i neeni ne yuushuwan de7iya Edoomes michetisnne I shoorotas, Filisxeemesinne I miche naytas; hessadaka nena ixiya ubbaas bores attadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም ኀጢአትሽ ከመገለጡ በፊት ነበር። አሁን ግን በዙሪያሽ ሆነው ለሚንቁሽ ለኤዶም ሴት ልጆችና ለጎረቤቶቿ ሁሉ፣ እንዲሁም ለፍልስጥኤም ሴት ልጆች መሣለቂያ ሆነሻል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህንንስ ያደረግሽው የአንቺ በደል ከመታወቁ በፊት አይደለምን? አሁን ግን አንቺ ለሶርያ ከተሞችና ለጐረቤቶቻቸው እንዲሁም ለፍልስጥኤም ከተሞችና ባካባቢው ላሉ ለሚንቁሽ ሁሉ መሳለቂያ ሆነሻል።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ በዋልድ ሶርያን ኣብ ከባቢኣ ዘለዉ ዂሎምን፡ በተን ኣብ ኲሉ ወገን ዜነውራኺ ዝነበራ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያንን እተጸረፍክሉ ጊዜ፡ ክፍኣትኪ ኸይተቐልዔ ኸሎ፡ በቲ መዓልቲ ዂርዓትኪ እታ ሓብትኺ ሶዶም ብኣፍኪ እኳ ኣይተረቚሔትን።