Ezekiel 16:57 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ክፍኣትካ ቅድሚ ምፍላጡ፡ ከምቲ ኣብ ግዜ ጸርፊ ኣዋልድ ኣራምን ኣብ ከባቢኣ ዘለዉ ዅሎምን፡ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን፡ ኣብ ከባቢኣ ዝንዕቓኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ክፋትሽ እንደ ዛሬው ሳይገለጥ ለሶርያ ሴቶች ልጆችና ለጐረቤቶችዋ ሁሉ በዙሪያሽም ለሚከቡሽ ፍልስጥኤማውያት ሴቶች ልጆች መሰደቢያ ሆነሻል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁን ለሶርያ ሴቶች ልጆችና ለጎረቤቶችዋ ሁሉ፥ በዙሪያሽም ለሚንቁሽ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች እንደ እርስዋ መሰደቢያ ሆነሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፋትሽ ሳይገለጥ በፊት፤ አሁን ለአራም ሴቶች ልጆችና ለጎረቤቶችዋ ሁሉ፥ በዙሪያሽም ላሉት ለሚንቁሽ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች እንደ እርሷ መሰደቢያ ሆነሻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ሀእ ኔን ኤዶማ ማጫ ናናቱነ አ ሾሮ ኡባይ፥ ቃይ ፕልስጼማ ማጫ ናናቱነ ነ ዩሹዋን ደእያ፥ ኔና እጽያ ኡባይ ቅያባ ከሳዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, ha"i neeni Eedooma mac'c'a naanatuunne Aa shooro ubbay, k'ay Piliss's'eema mac'c'a naanatuunne ne yuushshuwaan de'iyaa, neena is's'iyaa ubbay k'id'iyaabaa kesaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessi ne nagaray qonccanaappe sinththan hanides; ha7i gidikko ne yuushon dishe nena kadhiza Eedoome macca naytassinne izi shoorota ubbaas, qasse Filisxeeme macca naytas qidhes attadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲ ኔ ናጋራይ ቆንጫናፔ ሲንን ሃኒዴስ፤ ሃኢ ጊዲኮ ኔ ዩሾን ዲሼ ኔና ካዛ ኤዶሜ ማጫ ናይታሲኔ ኢዚ ሾሮታ ኡባስ፥ ቃሴ ፊሊስጼሜ ማጫ ናይታስ ቂስ ኣታዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ ሀንዳይ ነ ናጋራይ ቆንጫናፐ ካሰ ግደኔ? ሀእ ኔኒ ነ ዩሹዋን ደእያ ኤዶመስ ምቾታስነ እ ሾሮታስ፥ ፍልስፄመስነ እ ምቸ ናይታስ፤ ሄሳዳካ ነና እፅያ ኡባስ ቦረስ አታዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi haniday ne nagaray qoncanaape kase gidennee? Ha77i neeni ne yuushuwan de7iya Edoomes michetisnne I shoorotas, Filisxeemesinne I miche naytas; hessadaka nena ixiya ubbaas bores attadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም ኀጢአትሽ ከመገለጡ በፊት ነበር። አሁን ግን በዙሪያሽ ሆነው ለሚንቁሽ ለኤዶም ሴት ልጆችና ለጎረቤቶቿ ሁሉ፣ እንዲሁም ለፍልስጥኤም ሴት ልጆች መሣለቂያ ሆነሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንንስ ያደረግሽው የአንቺ በደል ከመታወቁ በፊት አይደለምን? አሁን ግን አንቺ ለሶርያ ከተሞችና ለጐረቤቶቻቸው እንዲሁም ለፍልስጥኤም ከተሞችና ባካባቢው ላሉ ለሚንቁሽ ሁሉ መሳለቂያ ሆነሻል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ በዋልድ ሶርያን ኣብ ከባቢኣ ዘለዉ ዂሎምን፡ በተን ኣብ ኲሉ ወገን ዜነውራኺ ዝነበራ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያንን እተጸረፍክሉ ጊዜ፡ ክፍኣትኪ ኸይተቐልዔ ኸሎ፡ በቲ መዓልቲ ዂርዓትኪ እታ ሓብትኺ ሶዶም ብኣፍኪ እኳ ኣይተረቚሔትን። |