Ezekiel 16:54 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መጸናንዒ ስለ ዝዀንካ፡ ሕፍረትካ ኽትጸውር፡ በቲ ዝገበርካዮ ዅሉ ድማ ሓፊርካ ደው ክትብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍዳ​ሽ​ንም ትቀ​በዪ ዘንድ በአ​ስ​ቈ​ጣ​ሽኝ ሥራሽ ሁሉ ታፍ​ሪ​ያ​ለሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ አጽናናሻቸው፥ እፍረትን ትሸከሚ ዘንድ ስለ አደረግሽውም ሁሉ ታፍሪ ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእነርሱ መጽናናት ስለሆንሻቸው እፍረትን እንድትሸከሚና በሠራሽውም ሁሉ እንድታፍሪ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ነባን ኔን ሎይ ዬላታና፤ ኔን ካዉሼዳዋን፥ ነ ምቼቱ ኔፐ ኬክያዋ ኤሪደ ምነታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nebaan neeni loytsa yeellatana; neeni kawusheeddawaan, ne michchetuu neeppe keekiyaawaa eriide minetana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne ooththida ubbaan ne kawuyananne keeha yeellatana; hessan ne michcheti minettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኦዳ ኡባን ኔ ካዉያናኔ ኬሃ ዬላታና፤ ሄሳን ኔ ሚቼቲ ሚኔታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነባን ኔኒ ዳሮ ዬላታና፤ ነ ካዉሻተይ ዳሮ ግድያ ግሾ ነ ምቸት ሄሳን ምነታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neban neeni daro yeellatana; ne kawushatethay daro gidiya gisho ne micheti hessan minettana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም የሚሆነው ለእነርሱ መጽናኛ በመሆንሽ እንድትዋረጂና ባደረግሽው ሁሉ እንድታፍሪ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንቺም ውርደትሽን ተከናንበሽ ባደረግሽው ነገር ሁሉ ታፍሪአለሽ። ሰዶምና ሰማርያ ይህን ሁናቴሽን በሚያዩበት ጊዜ ያንቺን ያኽል ኃጢአተኞች ባለመሆናቸው ይጽናናሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ነውርኺ ኽትጾሪ፡ በቲ ዝገበርክዮ ዂሉ ኸኣ ክትሐፍሪ፡ በዚ ኸምዚ ድማ ከተጸናንዕየንሲ፡ ምርኮኤን፡ ምርኮ ሶዶምን ኣዋልዳን፡ ምርኮ ሰምርያን ኣዋልዳን፡ ምርኮ እቶም ኣብ ማእከለን ዘለዉ ምሩኻትኪ ኽመልስ እየ።