Ezekiel 16:54 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መጸናንዒ ስለ ዝዀንካ፡ ሕፍረትካ ኽትጸውር፡ በቲ ዝገበርካዮ ዅሉ ድማ ሓፊርካ ደው ክትብል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍዳሽንም ትቀበዪ ዘንድ በአስቈጣሽኝ ሥራሽ ሁሉ ታፍሪያለሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለ አጽናናሻቸው፥ እፍረትን ትሸከሚ ዘንድ ስለ አደረግሽውም ሁሉ ታፍሪ ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእነርሱ መጽናናት ስለሆንሻቸው እፍረትን እንድትሸከሚና በሠራሽውም ሁሉ እንድታፍሪ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነባን ኔን ሎይ ዬላታና፤ ኔን ካዉሼዳዋን፥ ነ ምቼቱ ኔፐ ኬክያዋ ኤሪደ ምነታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nebaan neeni loytsa yeellatana; neeni kawusheeddawaan, ne michchetuu neeppe keekiyaawaa eriide minetana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne ooththida ubbaan ne kawuyananne keeha yeellatana; hessan ne michcheti minettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኦዳ ኡባን ኔ ካዉያናኔ ኬሃ ዬላታና፤ ሄሳን ኔ ሚቼቲ ሚኔታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነባን ኔኒ ዳሮ ዬላታና፤ ነ ካዉሻተይ ዳሮ ግድያ ግሾ ነ ምቸት ሄሳን ምነታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neban neeni daro yeellatana; ne kawushatethay daro gidiya gisho ne micheti hessan minettana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም የሚሆነው ለእነርሱ መጽናኛ በመሆንሽ እንድትዋረጂና ባደረግሽው ሁሉ እንድታፍሪ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንቺም ውርደትሽን ተከናንበሽ ባደረግሽው ነገር ሁሉ ታፍሪአለሽ። ሰዶምና ሰማርያ ይህን ሁናቴሽን በሚያዩበት ጊዜ ያንቺን ያኽል ኃጢአተኞች ባለመሆናቸው ይጽናናሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነውርኺ ኽትጾሪ፡ በቲ ዝገበርክዮ ዂሉ ኸኣ ክትሐፍሪ፡ በዚ ኸምዚ ድማ ከተጸናንዕየንሲ፡ ምርኮኤን፡ ምርኮ ሶዶምን ኣዋልዳን፡ ምርኮ ሰምርያን ኣዋልዳን፡ ምርኮ እቶም ኣብ ማእከለን ዘለዉ ምሩኻትኪ ኽመልስ እየ። |