Ezekiel 16:52 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩምውን ንኣሓትኩም ዝፈርድኩም፡ በቲ ካባታቶም ብዝያዳ ጽዩፍ ዝፈጸምኩምዎ ሓጢኣትኩም ሕፍረትኩም ተጸውሩ። ካባኻ ንላዕሊ ፍትሓውያን እዮም፤ ኣሓት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ከእነርሱ ይልቅ አብዝተሽ በሠራሽው ኀጢአትሽ እኅቶችሽን ስላረከስሻቸው ቅጣትሽን ተሸከሚ። ከአንቺም ይልቅ አጸደቅሻቸው፤ አንችም እፈሪ፤ እፍረትሽንም ተሸከሚ፤ እኅቶችሽን አጽድቀሻቸዋልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ለእኅቶችሽ ስለ ፈረድሽ እፍረትሽን ተሸከሚ፤ ከእነርሱ የባሰ ኃጢአት ሠርተሻልና ከአንቺ ይልቅ ጻድቃን ናቸው፤ እኅቶችሽንም ስለ አጸደቅሻቸው እፈሪ እፍረትሽንም ተሸከሚ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንቺም ደግሞ ለእኅቶችሽ ስለ ፈረድሽ እፍረትሽን ተሸከሚ፥ ከእነርሱ የባሰ ኃጢአት ሠርተሻልና ከአንቺ ይልቅ ጻድቃን ናቸው፥ እኅቶችሽንም ስለ አጸደቅሻቸው እፈሪ እፍረትሽንም ተሸከሚ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ነ ምቼቱዋ ሱረ አሳ ከሴዳ ድራዉ፥ ካዉሻ ማያ። አያዉ ጎፐ፥ ነ ናጋራይ ኡንቱንቱዋፐ አ ኢትና፥ ሄዋን ኡንቱንቱ ኔፐ ጽሎ ማላቴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ዬላታደ፥ ካዉሻ ማያ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ne michchetuwaa suure asaa kesseedda diraw, kawushshaa mayya. Ayaw gooppe, ne nagaray unttunttuwaappe aad'd'i iitina, hewan unttunttu neeppe s'illo malateeddino. Hewaa diraw, yeellataade, kawushshaa mayya. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni ne michcheta xillo mala qoodida gishshas yeella may7a; ne nagaray isttayssafe keehi iita gidida gishshas istti neeppe xillo; neni ne michcheta xillisida gishshas yeella quma7a. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኔ ሚቼታ ጺሎ ማላ ቆዲዳ ጊሻስ ዬላ ማይኣ፤ ኔ ናጋራይ ኢስታይሳፌ ኬሂ ኢታ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስቲ ኔፔ ጺሎ፤ ኔኒ ኔ ሚቼታ ጺሊሲዳ ጊሻስ ዬላ ቁማኣ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ነ ምቸታ ሱረ አስ ከስዳ ግሾ ዬላ ማአ። ነ ናጋራይ ኤንታይሳፈ አድ ኢትን፥ ኤንቲ ኔፐ ፅሎ ዳንዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ካዉያዳ ዬላ ማአ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ne micheta suure asi kessida gisho yeella ma7a. Ne nagaray entaysafe aadhidi iitin, enti neepe xillo daanidosona. Hessa gisho, kawuyada yeella ma7a. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኅቶችሽን እንደ ጻድቃን በማስቈጠርሽ፣ ዕፍረትሽን ተከናነቢ፤ ኀጢአትሽ ከኀጢአታቸው የከፋ ስለሆነ፣ እነርሱ ከአንቺ ይልቅ ጻድቃን ሆኑ። እንግዲህ እኅቶችሽን ጻድቃን ስላስመሰልሻቸው፣ አንቺ ተዋረጂ፤ ዕፍረትሽንም ተከናነቢ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ አሁንም ውርደትሽን ተሸከሚ፤ የአንቺ ኃጢአት እጅግ የከፋ ከመሆኑ የተነሣ እኅቶችሽ ከአንቺ ጋር ሲነጻጸሩ ምንም በደል የሌለባቸው ንጹሖች መስለው ይታያሉ፤ አሁንም እኅቶችሽን በደል የሌለባቸው ንጹሖች እንዲመስሉ በማድረግሽ ኀፍረትን እንደ ልብስ ተከናንበሽ ተቀመጪ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኺ ኸዓ ነቲ ነሓትኪ ዝፈረድክሉ ነውሪ ተሸከሚ፤ በቲ ኻብኣተን ዝረክስ ዝገበርክዮ ሓጢኣትኪ፥ ንሳተን ካባኺ ይፀድቃ፤ ነሓትኪ ኣፅዲቕክየን ኢኺ እሞ፥ ሕፈሪ ነውርኺውን ፁሪ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኺ ኸኣ ነቲ ነሓትኪ ዝፈረድክሉ ነውሪ ተሰከሚ። በቲ ኻብኤን ዚረክስ ዝገበርክዮ ሓጢኣትኪ ንሳተን ካባኺ ይጸድቃ። ነሓትኪ ኣጽዲቕክየን ኢኺ እሞ፡ ሕፈሪ ነውርኺውን ጹሪ። |