Ezekiel 16:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኺድንግጸልኩም ኢሉ፡ ኻብዚ ነገር እዚ ሓደ እኳ ኽትገብሩልኩም ዓይኒ የልቦን። ንስኻ ግና ኣብታ ዝተወለድካላ መዓልቲ፡ ብፍንፉን ስብእናኻ ናብ ቅሉዕ ሜዳ ተደርብኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተወለድሽበት ቀን ከሰውነትሽ ጕስቍልና የተነሣ በሜዳ ላይ ተጣልሽ እንጂ፥ ከዚህ አንዳች ይደረግልሽ ዘንድ ዐይኔ አልራራልሽም፤ ማንም አላዘነልሽም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተወለድሽበት ቀን ከሰውነትሽ ጕስቍልና የተነሣ በሜዳ ላይ ተጣልሽ እንጂ ከዚህ አንዳች ይደረግልሽ ዘንድ ዓይን አልራራልሽም፥ ማንም አላዘነልሽም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አዝኖልሽ ከእነዚህ ነገሮች አንዱን እንኳ ሊያደርግልሽ አንድም ዐይን አልራራልሽም፥ ነገር ግን በተወለድሽበት ቀን ሰውነትሽ የተጠላ ስለ ነበር በሜዳ ላይ ተጣልሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ጌተቴዳዋንቱፐ እቱዋነ ኦናዉ ነዉ ካዮቴዳዌ ባዋ። ኔን የለቴዳ ጋላስ ካቴዳ ድራዉ፥ ደምባን ኦለታዳፐ አትና፥ ነዉ ኦንነ ቃረትቤና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha geetetteeddawanttuppe ittuwaanne ootsanaw new kayyotteeddawe baawa. Neeni yeletteedda gallassi kad'etteedda diraw, dembban olettaaddappe attina, new ooninne k'arettibeenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qadheta ayfen nena xeellidi woykko nees mishettidi haytappe issinokka nees ooththidaadey deenna; neni yelettida gallas kadhettida gishshas demban yegetta attadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃታ ኣይፌን ኔና ጼሊዲ ዎይኮ ኔስ ሚሼቲዲ ሃይታፔ ኢሲኖካ ኔስ ኦዳዴይ ዴና፤ ኔኒ ዬሌቲዳ ጋላስ ካቲዳ ጊሻስ ዴምባን ዬጌታ ኣታዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ጌተትዳይሳታፐ ሀር አቶሽን እሱዋ ኦናዉ ነዉ ምሸትዳይ ባዋ። ነ የለትዳ ጋላስ ቦረትዳ ግሾ ዎራ የገታዳሳፐ አትሽን፥ ነዉ ኦንካ ቃትቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha geetetidaysatape hari attoshin issuwa oothanaw new mishetiday baawa. Ne yeletida gallas boretida gisho wora yegetadasape attishin, new oonika qadhetibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በርኅራኄ ዐይን ተመልክቶሽ ወይም ዐዝኖልሽ ከእነዚህ አንዱን እንኳ ያደረገልሽ ሰው አልነበረም፤ ይልቁንም በተወለድሽበት ቀን ተንቀሽ ስለ ነበር ሜዳ ላይ ተጣልሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከነዚህ ነገሮች አንዱን እንኳ ለማድረግ ለአንቺ ርኅራኄ ያለው ማንም አልነበረም፤ ስትወለጂ የተጠላሽ ስለ ነበርሽ በሜዳ ላይ ተጣልሽ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ ዝተወለድክላ መዓልቲ፥ ነፍስኺ ስለ ዝተንዓቐ፥ ኣብቲ ጋሕ ዝበለ በረኻ ተደርበኺ፤ ሓደ እኳ እዙይ ክገብረልኪ ኢሉ፥ ራህሪሁ ብለውሃት ቈላሕ ዝበለኪ ዓይኒ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ እተወለድክላ መዓልትስ ነፍስኺ ስለ እተናዕቀ፡ ኣብቲ ጋህ ዝበለ መሮር ድኣ ተደርቤኺ። ሓደ ግዛዕ ካብዚ ኺገብረልኪ ኢሉ ራሕሪሑ ብለውሃት ቊሊሕ ዝበለኪ ዓይኒ የልቦን። |