Ezekiel 16:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መዓልትታት ንእስነትካ ስለ ዘይዘከርካ፡ በዚ ዅሉ ነገር ኣሸጊርካኒ። ርኣዩ፡ ስለዚ ኣነውን መንገድኻ ኣብ ርእስኻ ክህበካ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፤ ነዚ ዘሕፍር ተግባር ድማ ልዕሊ ዅሉ ፍንፉን ተግባርካ ኣይትፍጸም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሕፃንነትሽን ወራት አላሰብሽምና፥ በዚህም ነገር ሁሉ አስቈጥተሽኛልና፤ ስለዚህ እነሆ እኔ ደግሞ መንገድሽን በራስሽ ላይ አመጣለሁ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ እንደዚህም በበደልሽ ሁሉ ላይ ኀጢአትን ሠራሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሕፃንነትሽን ወራት አላሰብሽምና፥ በዚህም ነገር ሁሉ አስቈጥተሽኛልና ስለዚህ፥ እነሆ፥ እኔ ደግሞ መንገድሽን በራስሽ ላይ አመጣለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ ሌላንም ነውር በርኵሰትሽ ሁሉ ላይ አትጨምሪም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእነዚህ ነገሮች ሁሉ አስቆጣሽኝ እንጂ የልጅነትሽን ወራት አላስታወስሺም፤ ስለዚህ እነሆ እኔ ደግሞ መንገድሽን በራስሽ ላይ እመልሳለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ በርኩሰቶችሽ ሁሉ ላይ ሌላ ነውር አትጨምሪም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ኔን ነ ያላጋተ ላይ ዶጋደ፥ ሀ ኢታ ኦሱዋ ኡባን ታና ሀንቀዳ። ሄዋ ድራዉ፥ ቱሙዋፐ ነ ኦዳዋ ኡባ ታን ነ ቦላን ዛራና። ኔን ነ ቱና ኦሶቱዋ ኡባ ቦላ ሻርሙጻተ አያዉ ጉጃዲ? ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Neeni ne yalagatetsaa laytsaa dogaade, ha iita oosuwaa ubbaan taana hank'k'etsaadda. Hewaa diraw, tumuwaappe ne ootseeddawaa ubbaa taani ne bollan zaarana. Neeni ne tuna oosotuwaa ubbaa bolla sharmus'atetsaa ayaw gujjaadii? Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ne tana haytan hanqeththadasa attiin ne yelagateththa wodeta qoppabeekka; hessa gishshas ne ooso mala ta nees immana» gees Ubbaa Haariza GODAY. Ne ooththida iita oosota bolla hara ziitateth gujjabeekkii? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔ ታና ሃይታን ሃንቄዳሳ ኣቲን ኔ ዬላጋቴ ዎዴታ ቆፓቤካ፤ ሄሳ ጊሻስ ኔ ኦሶ ማላ ታ ኔስ ኢማና» ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ። ኔ ኦዳ ኢታ ኦሶታ ቦላ ሃራ ዚታቴ ጉጃቤኪ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ነ ናአተ ላይ ዶጋዳ፥ ሀ ኢታ ኦሶ ኡባን ታና ሀንቀዳሳ። ሄሳ ግሾ፥ ነ ኦዳባ ኡባ ታ ነ ቦላ ዛራና። ነ ቱና ኦሶ ኡባ ቦላ ላይማተ አይስ ጉጃዲ?” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ne na7atetha laytha dogada, ha iita ooso ubban tana hanqethadasa. Hessa gisho, ne oothidaba ubbaa ta ne bolla zaarana. Ne tuna ooso ubbaa bolla laymatethi ayis gujadiii?” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘በእነዚህ ነገሮች አስቈጣሽኝ እንጂ የልጅነትሽን ወራት አላሰብሽም፤ ስለዚህ የሥራሽን እከፍልሻለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። በሌላው አስጸያፊ ተግባርሽ ሁሉ ላይ ዘማዊነትን አልጨመርሽምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በልጅነትሽ ወራት ያደረግኹልሽን ሁሉ ረሳሽ፤ በፈጸምሽውም ክፉ ሥራ አስቈጣሽኝ፤ ስለዚህ እኔም በሠራሽው ኃጢአት መጠን ዋጋሽን እንድትቀበይ አደረግሁ፤ በፈጸምሽው አጸያፊ ሥራ ሁሉ ላይ የዝሙትን ርኲሰት መጨመርሽ ለምን ይሆን?” ይህን የተናገረ ልዑል እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዘመን ንእስነትኪ ኣይዘከርክን እሞ፥ ብዅሉ እዝ ነገር እዙይ ከዓ ኣቘጢዕኽኒ ኢኺ እሞ፥ እንሆ ኣነውን ኣብ ልዕሊ ዅሉ ርኽሰትኪ፥ እዝ ነውሪ እዙይ ከይትውስኽስ መንገድኺ ኣብ ርእስኺ ኽመልሶ እየ” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዘመን ንእስነትኪ ኣይዘክርክን፡ ብዂሉ እዚ ነገር እዚ ኸኣ ኣዀሪኽኒ ኢኺ እሞ፡ እንሆ፡ ኣነውን፡ ኣብ ልዕሊ ዂሉ ጽያፍኪ እዚ ነውሪ እዚ ኸይትውስኽስ፡ መገድኺ ኣብ ርእስኺ ኽመልሶ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |