Ezekiel 16:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምንዝርና ኻልኦት ኣንስቲ ግና ብኣንጻሩ ይዀነኩም፣ ዝሙት ኪፍጽም ዚስዕበኩም የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዝሙትሽ ከሌሎች ሴቶች ዝሙት ልዩ ነው፤ ማንም ለዝሙት የሚከተልሽ የለም፤ ዋጋ ሳይሰጥሽ አንቺ ዋጋ በመስጠትሽ በዚህ ነገር ልዩ ሆነሻል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግልሙትናሽ ከሌሎች ሴቶች ግልብጥ ነው፤ ማንም ለግልሙትና የሚከተልሽ የለም፤ ዋጋ ሳይሰጥሽ አንቺ ዋጋ በመስጠትሽ በዚህ ነገር ልዩ ሆነሻል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አመንዝራነትሽ ከሌሎች ሴቶች የተለየ ነው፥ ማንም ለዝሙት የሚከተልሽ የለም፤ ማንም ዋጋ ሳይሰጥሽ አንቺ ዋጋ ትሰጫለሽ፤ የተለየሽም ሆንሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋን ነ ሻርሙጻተይ ሀራ ማጫ አሳቱዋፐ ዱማ፤ ኔናና ሻርሙጻናዉ ኔና ካልያዌ እቱነ ባዋ። ሀራይ ነዉ ጭገናን፥ ያ ጭጋደ ሻርሙጽያዋን፥ ሀራቱዋፐ ኔን ዱማ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewan ne sharmus'atetsay hara mac'c'a asatuwaappe dumma; neenana sharmus'anaw neena kaalliyaawe ittuunne baawa. Haray new c'iggenan, yaa c'iggaade sharmus'iyaawan, haratuwaappe neeni dumma» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas ne laymateththay haratappe dumma; laymatanaas koyzaadey nenara giiganaas metotenna; neni izas imota immaasa attiin izi nees imota immenna; ne hanotay hankkoytappe dummatees› gees» gees Ubbaa Haariza GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኔ ላይማቴይ ሃራታፔ ዱማ፤ ላይማታናስ ኮይዛዴይ ኔናራ ጊጋናስ ሜቶቴና፤ ኔኒ ኢዛስ ኢሞታ ኢማሳ ኣቲን ኢዚ ኔስ ኢሞታ ኢሜና፤ ኔ ሃኖታይ ሃንኮይታፔ ዱማቴስ› ጌስ» ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ላይማትያ ሀራ ማጫሳታፐ ዱማ፤ ኔራ ላይማታናዉ ነና ካልያ ኦንካ ባዋ። ኔኒ ገደ እሞታ እማሳፐ አትሽን፥ ሃ ኤካካ፤ ኔኒ ሀራታፐ ዱማ” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni laymatiya hara maccasatape dumma; neera laymatanaw nena kaalliya oonika baawa. Neeni gede imota immasape attishin, haa ekaka; neeni haratape dumma” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ያንቺ ግልሙትና ከሌሎቹ የተለየ ነው፤ ማመንዘር የሚሻ ማንም ሰው፣ አንቺን አሳድዶ ማግባባት አያስፈልገውም። ዋጋ ትከፍያለሽ እንጂ አይከፈልሽም፤ አንቺ የሌሎች ፍጹም ተቃራኒ ነሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም አንቺ ልዩ ዐይነት አመንዝራ ሴት ሆነሻል። ነገር ግን እንደዚህ እንድትሆኚ ያባበለሽ የለም፤ ገንዘብ ትከፍያቸዋለሽ እንጂ የሚከፍልሽ የለም፤ ስለዚህ በእርግጥ በአመንዝራነትሽ አንቺ ልዩ ነሽ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንምምንዛር ዝስዕበኪ ዘይብልክስ፥ በቲ ምምንዛርኪ ኻልኦት ኣንስቲ ዘይገበራኦ ገበርኪ፤ ንስኺ ክንዲ ናይ ምንዝርናኺ ውህብቶ ምቕባል ምእንቲ ኸተመንዝሪ ውህብቶ ሃብኪ፤ ካልኦት ዘይገበራኦውን ገበርኪ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንምምንዛር ዚስዕበኪ ዜብልክስ፡ በቲ ምምንዛርኪ ኻልኦት ኣንስቲ ዘይገበራኦ ገበርኪ። ንስኺ ኣብ ክንዲ ናይ ምንዝርናኺ ህያብ ምቕባልሲ፡ ምእንቲ ኸተመንስሪ ህያብ ሀብኪ፡ ካልኦት ዘይገበራኦ ገበርኪ። |