Ezekiel 16:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዅለን ኣመንዝራታት ህያባት ይህባ፣ ንስኻ ግና ንዅሎም ኣፍቀርቲኻ ህያባትካ ትህብን ትቖጽሮምን፣ ምእንቲ ምንዝርናኻ ካብ ኵሉ ሸነኽ ናባኻ ኪመጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለአመንዝራዎች ሁሉ ዋጋ ይሰጡአቸዋል፤ አንቺ ግን ለወዳጆችሽ ሁሉ ዋጋ ትሰጫለሽ፤ ከአንቺም ጋር ለማመንዘር በዙሪያሽ ይገቡብሽ ዘንድ መማለጃን ትሰጫቸዋለሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለጋለሞቶች ሁሉ ዋጋ ይሰጡአቸዋል፤ አንቺ ግን ለውሽሞችሽ ሁሉ ዋጋ ትሰጫለሽ፥ ከአንቺም ጋር ለማመንዘር በዙሪያሽ ይገቡብሽ ዘንድ መማለጃ ትሰጫቸዋለሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአመንዝራዎች ሁሉ ሥጦታ ይሰጡአቸዋል፥ አንቺ ግን ለወዳጆችሽ ሁሉ ሥጦታሽን ትሰጫለሽ፥ ለአመንዝራነትሽ ከየአቅጣጫው ወደ አንቺ እንዲገቡ ጉቦ ትሰጫቸዋለሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አቱማ አሳይ ሻርሙጻቶ ሚሻ ጭጌ፤ ሽን ኔን ኔናና ግስያዋንቶ እሞታ እማሳ፤ ኡንቱንቱ ኡባ ሳፐ ኔኮ ያናዳን፥ ማጋንጻ ኡንቱንቶ እማሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Attuma Asay sharmus'atoo miishshaa c'iggee; shin neeni neenana gisiyaawanttoo imotaa immaasaa; unttunttu ubbaa saappe neekko yaanaadan, magans's'aa unttunttoo immaasa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ay layma maccassas imotay imettees; ne gidikko ne laggetas gede imota immaasa; awa baggarakka yidayti nenara laymatana mala baleththanaas mogota immaasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣይ ላይማ ማጫሳስ ኢሞታይ ኢሜቴስ፤ ኔ ጊዲኮ ኔ ላጌታስ ጌዴ ኢሞታ ኢማሳ፤ ኣዋ ባጋራካ ዪዳይቲ ኔናራ ላይማታና ማላ ባሌናስ ሞጎታ ኢማሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላይማ ማጫሳስ ሚሸይ ቃንፀቴስ፥ ሽን ኔኒ ነ ላገታስ እሞታ እማሳ፤ ኤንቲ ኡባ በሳፈ ኔኮ ያና መላ ኤንታዉ ሚሸ እማሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Layma maccasas miishey qanxetees, shin neeni ne laggethotas imota immaasa; enti ubba bessafe neeko yaana mela entaw miishe immaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንኛዋም አመንዝራ ሴት ዋጋ ይከፈላታል፤ አንቺ ግን ለወዳጆችሽ ሁሉ ስጦታ ታበረክቻለሽ፤ ከየአቅጣጫው መጥተው ከአንቺ ጋር ያመነዝሩ ዘንድ እጅ መንሻ ታቀርቢላቸዋለሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አመንዝራ ሴት ገንዘብ ይከፈላት ነበር፤ አንቺ ግን ገንዘብ በመቀበል ፈንታ ለወዳጆችሽ ስጦታ ታበረክቺአለሽ፤ ከየአቅጣጫው መጥተው ከአንቺ ጋር ያመነዝሩ ዘንድ መደለያ ገንዘብ ሰጠሽ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅለን ኣመናዝር ውህብቶ ይወሃበን፤ ንስኺ ግና ንዅሎም ፈተውትኺ ውህብቶ ሃብክዮም። ካብ ኵሉ ወገን መፂኦም፥ ምሳኺ ኽዝምዉ ብውህብቶ ሓባበልክዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንዂለን ኣመናዝር ህያባት ይወሀበን፡ ንስኺ ግና ንዂሎም ፈተውትኺ ህያባት ሀብክዮም። ካብ ኲሉ ወገን መጺኦም ምሳኺ ኺዝምዉ ብህያብ ሐባበልክዮም። |