Ezekiel 16:33 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅለን ኣመንዝራታት ህያባት ይህባ፣ ንስኻ ግና ንዅሎም ኣፍቀርቲኻ ህያባትካ ትህብን ትቖጽሮምን፣ ምእንቲ ምንዝርናኻ ካብ ኵሉ ሸነኽ ናባኻ ኪመጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​መ​ን​ዝ​ራ​ዎች ሁሉ ዋጋ ይሰ​ጡ​አ​ቸ​ዋል፤ አንቺ ግን ለወ​ዳ​ጆ​ችሽ ሁሉ ዋጋ ትሰ​ጫ​ለሽ፤ ከአ​ን​ቺም ጋር ለማ​መ​ን​ዘር በዙ​ሪ​ያሽ ይገ​ቡ​ብሽ ዘንድ መማ​ለ​ጃን ትሰ​ጫ​ቸ​ዋ​ለሽ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለጋለሞቶች ሁሉ ዋጋ ይሰጡአቸዋል፤ አንቺ ግን ለውሽሞችሽ ሁሉ ዋጋ ትሰጫለሽ፥ ከአንቺም ጋር ለማመንዘር በዙሪያሽ ይገቡብሽ ዘንድ መማለጃ ትሰጫቸዋለሽ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለአመንዝራዎች ሁሉ ሥጦታ ይሰጡአቸዋል፥ አንቺ ግን ለወዳጆችሽ ሁሉ ሥጦታሽን ትሰጫለሽ፥ ለአመንዝራነትሽ ከየአቅጣጫው ወደ አንቺ እንዲገቡ ጉቦ ትሰጫቸዋለሽ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቱማ አሳይ ሻርሙጻቶ ሚሻ ጭጌ፤ ሽን ኔን ኔናና ግስያዋንቶ እሞታ እማሳ፤ ኡንቱንቱ ኡባ ሳፐ ኔኮ ያናዳን፥ ማጋንጻ ኡንቱንቶ እማሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Attuma Asay sharmus'atoo miishshaa c'iggee; shin neeni neenana gisiyaawanttoo imotaa immaasaa; unttunttu ubbaa saappe neekko yaanaadan, magans's'aa unttunttoo immaasa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ay layma maccassas imotay imettees; ne gidikko ne laggetas gede imota immaasa; awa baggarakka yidayti nenara laymatana mala baleththanaas mogota immaasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣይ ላይማ ማጫሳስ ኢሞታይ ኢሜቴስ፤ ኔ ጊዲኮ ኔ ላጌታስ ጌዴ ኢሞታ ኢማሳ፤ ኣዋ ባጋራካ ዪዳይቲ ኔናራ ላይማታና ማላ ባሌናስ ሞጎታ ኢማሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላይማ ማጫሳስ ሚሸይ ቃንፀቴስ፥ ሽን ኔኒ ነ ላገታስ እሞታ እማሳ፤ ኤንቲ ኡባ በሳፈ ኔኮ ያና መላ ኤንታዉ ሚሸ እማሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Layma maccasas miishey qanxetees, shin neeni ne laggethotas imota immaasa; enti ubba bessafe neeko yaana mela entaw miishe immaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ማንኛዋም አመንዝራ ሴት ዋጋ ይከፈላታል፤ አንቺ ግን ለወዳጆችሽ ሁሉ ስጦታ ታበረክቻለሽ፤ ከየአቅጣጫው መጥተው ከአንቺ ጋር ያመነዝሩ ዘንድ እጅ መንሻ ታቀርቢላቸዋለሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አመንዝራ ሴት ገንዘብ ይከፈላት ነበር፤ አንቺ ግን ገንዘብ በመቀበል ፈንታ ለወዳጆችሽ ስጦታ ታበረክቺአለሽ፤ ከየአቅጣጫው መጥተው ከአንቺ ጋር ያመነዝሩ ዘንድ መደለያ ገንዘብ ሰጠሽ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅለን ኣመናዝር ውህብቶ ይወሃበን፤ ንስኺ ግና ንዅሎም ፈተውትኺ ውህብቶ ሃብክዮም። ካብ ኵሉ ወገን መፂኦም፥ ምሳኺ ኽዝምዉ ብውህብቶ ሓባበልክዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ንዂለን ኣመናዝር ህያባት ይወሀበን፡ ንስኺ ግና ንዂሎም ፈተውትኺ ህያባት ሀብክዮም። ካብ ኲሉ ወገን መጺኦም ምሳኺ ኺዝምዉ ብህያብ ሐባበልክዮም።