Ezekiel 16:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ኣብ ምድሪ ከነኣን ክሳዕ ከለዳ ዝሙትካ ኣባዚሕካዮ ኣለኻ። ምስናይዚ ግን ብእኡ ኣይዓገብኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እስከ ከነዓን ምድር እስከ ከላውዴዎንም ድረስ ዝሙትሽን አበዛሽ። ከዚህም ጋር ገና አልጠገብሽም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እስከ ነጋዴዎች ምድር እስከ ከላውዴዎን ድረስ ግልሙትናሽን አበዛሽ። ከዚህም ጋር ገና አልጠገብሽም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በከነዓን ምድር ከከላውዴዎን ጋር አመንዝራነትሽን አበዛሽ። በዚህም አልረካሽም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ቃይ፥ ዛልእያን አቄዳ ባብሎነቱዋናካ ሻርሙጽያዋ ዳርሳዳ፤ ሄዋንካ ግዳናዋ ጋባካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe k'ay, zal"iyaan ak'eeda Baabloonetuwaanakka sharmus'iyaawaa darssaadda; hewankka gidanawaa gabaakka. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne tunateththa zal7anchchata biitta Baabiloone gakkanaas darsadasa; histtadakka alabeekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ቱናቴ ዛልኣንቻታ ቢታ ባቢሎኔ ጋካናስ ዳርሳዳሳ፤ ሂስታዳካ ኣላቤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዛልኤን አቅያ ካልዳወታራ ላይማታዳሳ፥ ሽን ሄስ ታዉ ግዳና ጋባካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Zal7en aqiya Kaldaawetara laymatadasa, shin hessi taw gidana gabaaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ርኩሰትሽንም እስከ ነጋዴዎች ምድር እስከ ባቢሎን ድረስ አበዛሽ፤ ያም ሆኖ አልረካሽም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነጋዴዎች ለሆኑት ባቢሎናውያንም ወዳጅ ሆነሽ ታመነዝሪ ነበር፤ ነገር ግን እነርሱም አላረኩሽም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስ እዙይ ከዓ፥ ዝሙትኪ ናብ ምድሪ ከነዓን ክሳዕ ምድሪ ከለዳውያን ኣብዛሕኺ፤ ግናኸ በዙይውን ኣይፀገብክን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስናይ እዚ ኸኣ ዝሙትኪ ናብ ምድሪ ኸንኣን ክሳዕ ምድሪ ከለዳውያን ኣብዛሕኪ፡ ግናኸ በዚውን ኣይጸገብክን። |