Ezekiel 16:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ስለዚ እየ ኢደይ ኣብ ልዕሌኻ ዘርጊሐ፡ ነቲ ልሙድ መግቢኻ ኣጉዲለ፡ ኣብ ፍቓድ እቶም ዝጸልኡኻ፡ እተን በቲ ሕሱር መገድኻ ዝሓፍራ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ኣሕሊፈካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እነሆ እጄን በአ​ንቺ ላይ ዘር​ግ​ቻ​ለሁ፤ ድር​ሻ​ሽ​ንም አጕ​ድ​ያ​ለሁ፤ ለሚ​ጠ​ሉ​ሽም፥ ከመ​ን​ገ​ድሽ ለመ​ለ​ሱ​ሽና ለአ​ሳ​ቱሽ ለፍ​ል​ስ​ጥ​ኤም ሴቶች ልጆች ፈቃድ አሳ​ልፌ ሰጥ​ቼ​ሻ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ፥ እነሆ፥ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቻለሁ ድርጐሽንም አጕድያለሁ፤ ለሚጠሉሽም ከክፉ መንገድሽ የተነሣ ለሚያፍሩ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች ፈቃድ አሳልፌ ሰጥቼሻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቻለሁ፥ ድርሻሽንም ቀንሻለሁ፥ ከክፉ መንገድሽ የተነሣ ለሚያፍሩ፥ ለጠላቶችሽ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች ፈቃድ አሳልፌ ሰጥቼሻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ታ ኩሽያ ነ ቦላ የዳድ፤ ኔና ጋክያ ነ ሻኩዋካ ጉድ። ታን ኔና ነ ፖኮ ሀኖታን ዬላትያ፥ ኮዮዋ ኦናዳን ነ ሞርከቱዋ ፕልስጼማ ማጫ አሳቱዋ ሸንያዉ አደ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani ta kushiyaa ne bolla yeddaad; neena gakkiyaa ne shaakuwaakka guutsaad. Taani neena ne pokko hanotan yeellatiyaa, koyowaa ootsanaadan ne morkkatuwaa Piliss's'eema mac'c'a asatuwaa sheniyaw aatsaade immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani ta qese ne bolla denththada nees immiza go7atappe pacinchchadis; ne iita hanotappe dendidayssan, ne pokko ooson yeellatiza ne morkke Filisxeeme macca nayta amos aaththa immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ ታ ቄሴ ኔ ቦላ ዴንዳ ኔስ ኢሚዛ ጎኣታፔ ፓጪንቻዲስ፤ ኔ ኢታ ሃኖታፔ ዴንዲዳይሳን፥ ኔ ፖኮ ኦሶን ዬላቲዛ ኔ ሞርኬ ፊሊስጼሜ ማጫ ናይታ ኣሞስ ኣ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ታ ኩሽያ ነ ቦላ ደንስ፤ ነና ጋክያ ነ አንጁዋ ጉስ። ታኒ ነና ነ ፖኮ ሀኖታን ዬላትያ፥ ነና ሞርክያ ፍልስፄመታስ አዳ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, taani ta kushiya ne bolla denthas; nena gakiya ne anjuwa guuthas. Taani nena ne poko hanotan yeellatiya, nena morkiya Filisxeemetas aathada immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ክንዴን በአንቺ ላይ አንሥቼ ድርጎሽን ቀነስሁ፤ ከክፉ መንገድሽም የተነሣ በብልግናሽ ለሚያፍሩ ጠላቶችሽ ለፍልስጥኤማውያን ሴቶች ልጆች አሳልፌ ሰጠሁሽ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሁን ግን አንቺን ለመቅጣትና ድርሻሽ የሆነውንም በረከት ከአንቺ ለመቀነስ እጄን ዘርግቼአለሁ፤ እነርሱ የፈለጉትን እንዲያደርጉ አንቺን ለጠላቶችሽ፥ ብልግናሽ ለሚያስደነግጣቸው ለፍልስጥኤማውያን አሳልፌ ሰጥቼሻለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ “እንሆ ኢደይ ኣብ ልዕሌኺ ዘርጋሕኹ፤ ንምግብኺ ኸዓ ኣጕደልክዎ፤ ንፍቓድ እተን ዝፀልኣኺ በቲ ርኹስ መንገድኺ ዝሓፍራ ዘለዋ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ወፈኹኺ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እንሆ፡ ኢደይ ኣብ ልዕሌኺ ዘርጋሕኩ፡ ንመግብኺ ኸኣ ኣጒደልክዎ፡ ንፍቓድ እተን ዚጸልኣኺ፡ በቲ ርኹስ መገድኺ ዚሐፍራ ዘለዋ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ወፌኹኺ።