Ezekiel 16:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ስለዚ እየ ኢደይ ኣብ ልዕሌኻ ዘርጊሐ፡ ነቲ ልሙድ መግቢኻ ኣጉዲለ፡ ኣብ ፍቓድ እቶም ዝጸልኡኻ፡ እተን በቲ ሕሱር መገድኻ ዝሓፍራ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ኣሕሊፈካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እነሆ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቻለሁ፤ ድርሻሽንም አጕድያለሁ፤ ለሚጠሉሽም፥ ከመንገድሽ ለመለሱሽና ለአሳቱሽ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች ፈቃድ አሳልፌ ሰጥቼሻለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቻለሁ ድርጐሽንም አጕድያለሁ፤ ለሚጠሉሽም ከክፉ መንገድሽ የተነሣ ለሚያፍሩ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች ፈቃድ አሳልፌ ሰጥቼሻለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ እጄን በአንቺ ላይ ዘርግቻለሁ፥ ድርሻሽንም ቀንሻለሁ፥ ከክፉ መንገድሽ የተነሣ ለሚያፍሩ፥ ለጠላቶችሽ ለፍልስጥኤም ሴቶች ልጆች ፈቃድ አሳልፌ ሰጥቼሻለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ታ ኩሽያ ነ ቦላ የዳድ፤ ኔና ጋክያ ነ ሻኩዋካ ጉድ። ታን ኔና ነ ፖኮ ሀኖታን ዬላትያ፥ ኮዮዋ ኦናዳን ነ ሞርከቱዋ ፕልስጼማ ማጫ አሳቱዋ ሸንያዉ አደ እማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani ta kushiyaa ne bolla yeddaad; neena gakkiyaa ne shaakuwaakka guutsaad. Taani neena ne pokko hanotan yeellatiyaa, koyowaa ootsanaadan ne morkkatuwaa Piliss's'eema mac'c'a asatuwaa sheniyaw aatsaade immaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani ta qese ne bolla denththada nees immiza go7atappe pacinchchadis; ne iita hanotappe dendidayssan, ne pokko ooson yeellatiza ne morkke Filisxeeme macca nayta amos aaththa immadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ታ ቄሴ ኔ ቦላ ዴንዳ ኔስ ኢሚዛ ጎኣታፔ ፓጪንቻዲስ፤ ኔ ኢታ ሃኖታፔ ዴንዲዳይሳን፥ ኔ ፖኮ ኦሶን ዬላቲዛ ኔ ሞርኬ ፊሊስጼሜ ማጫ ናይታ ኣሞስ ኣ ኢማዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ታ ኩሽያ ነ ቦላ ደንስ፤ ነና ጋክያ ነ አንጁዋ ጉስ። ታኒ ነና ነ ፖኮ ሀኖታን ዬላትያ፥ ነና ሞርክያ ፍልስፄመታስ አዳ እማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani ta kushiya ne bolla denthas; nena gakiya ne anjuwa guuthas. Taani nena ne poko hanotan yeellatiya, nena morkiya Filisxeemetas aathada immas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ክንዴን በአንቺ ላይ አንሥቼ ድርጎሽን ቀነስሁ፤ ከክፉ መንገድሽም የተነሣ በብልግናሽ ለሚያፍሩ ጠላቶችሽ ለፍልስጥኤማውያን ሴቶች ልጆች አሳልፌ ሰጠሁሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁን ግን አንቺን ለመቅጣትና ድርሻሽ የሆነውንም በረከት ከአንቺ ለመቀነስ እጄን ዘርግቼአለሁ፤ እነርሱ የፈለጉትን እንዲያደርጉ አንቺን ለጠላቶችሽ፥ ብልግናሽ ለሚያስደነግጣቸው ለፍልስጥኤማውያን አሳልፌ ሰጥቼሻለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ “እንሆ ኢደይ ኣብ ልዕሌኺ ዘርጋሕኹ፤ ንምግብኺ ኸዓ ኣጕደልክዎ፤ ንፍቓድ እተን ዝፀልኣኺ በቲ ርኹስ መንገድኺ ዝሓፍራ ዘለዋ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ወፈኹኺ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እንሆ፡ ኢደይ ኣብ ልዕሌኺ ዘርጋሕኩ፡ ንመግብኺ ኸኣ ኣጒደልክዎ፡ ንፍቓድ እተን ዚጸልኣኺ፡ በቲ ርኹስ መገድኺ ዚሐፍራ ዘለዋ ኣዋልድ ፍልስጥኤማውያን ወፌኹኺ። |