Ezekiel 16:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኵሉ ፍንፉን ነገራትካን ምንዝርናኻን ድማ፡ ዕርቃን መኻንን ብደምካ እተረከስካን መዓልትታት ንእስነትካ ኣይዘከርካን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከኀጢአትሽና ከዝሙትሽ ሁሉ ይህ ይከፋል፤ አንቺ ዕራቁትሽን ሳለሽ፥ ኀፍረትም ሞልቶብሽ ሳለሽ፥ በደምሽም ተለውሰሽ ሳለሽ፥ የሕፃንነትሽን ወራት አላሰብሽም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በርኵስነትሽና በግልሙትናሽ ሁሉ ዕርቃንሽን ሆነሽ ተራቍተሽም ሳለሽ በደምሽም ተለውሰሽ ሳለሽ የሕፃንነትሽን ወራት አላሰብሽም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በርኩሰቶችሽ ሁሉና በአመንዝራነትሽ ዕርቃንሽን ሆነሽ ተራቁተሽም በደምሽ ውስጥ ስትንፈራገጪ የነበርሽበት የልጅነትሽን ጊዜ አላስታወስሺም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ቱናተንነ ነ ሻርሙጻን ኡባን ደኣደ፥ ካሰ ነ ያላጋተ ላይ፥ ጺራ ካሎ ነ ሱን ሙርቁቃደ፥ ዞሄቴዳ ዎድያ ዶጋዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni tunatetsaaninne ne sharmus'an ubbaan de'aadde, kase ne yalagatetsaa laytsaa, s'iira kallo ne suutsan murk'k'uk'k'aade, zohetteedda wodiyaa dogaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha harassiza ne oosotaninne ne laymateth ubbaan ne aayey uloppe ne pixxinni kallo yelettida mala ne suuththan moorettada qakettashe diza yelagateththa wodeta ne qoppabeekka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ሃራሲዛ ኔ ኦሶታኒኔ ኔ ላይማቴ ኡባን ኔ ኣዬይ ኡሎፔ ኔ ፒጺኒ ካሎ ዬሌቲዳ ማላ ኔ ሱን ሞሬታዳ ቃኬታሼ ዲዛ ዬላጋቴ ዎዴታ ኔ ቆፓቤካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ቱናተንነ ነ ላይማተን ኡባን ደአሸ፥ ካሰ ነ ያላጋተ ላይ፥ ካሎ ሱን ሙከታዳ ዞሄትያ ዎድያ ዶጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne tunatethaaninne ne laymatethan ubban de7ashe, kase ne yalagatetha laytha, kallo suuthan muuketada zohetiya wodiya dogadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእነዚህ አስጸያፊ ተግባሮችሽና አመንዝራነትሽ ሁሉ፣ ከእናትሽ ማሕፀን እንደ ወጣሽ ዕርቃንሽን ሆነሽ በደምሽ ውስጥ ስትንፈራገጪ የነበርሽበት የሕፃንነትሽ ወራት ትዝም አላለሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እጅግ አጸያፊ በሆነ የአመንዝራነት ኑሮሽ የልጅነትሽን ሁኔታ አላስታወስሽውም፤ ይህም ማለት ራቁትሽን በደም ተነክረሽ ስትንፈራገጪ የነበርሽበት ጊዜ ፈጽሞ ትዝ አላለሽም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ኵሉ ርኽሰትክን ምንዝርናኽን እንተለኺ፥ ነቲ ጥራሕኽን ዕርቕትን ኴንኪ፥ ኣብ ደምኪ ጠንቀላዕላዕ እትብልሉ ዝነበርኪ ዘመን ንእስነትኪ ኣይዘከርክን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ኲሉ ጽያፍክን ምንዝርናኽን ከሎኺ፡ ነቲ ጥራይክን ዕርቕትን ኴንኪ ኣብ ደምኪ ጠንቀላዕላዕ እትብልሉ ዝነበርኪ ዘመን ንእስነትኪ ኣይዘከርክን። |