Ezekiel 16:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቀይ ቀቲልካ፡ ንርእሶም ብሓዊ ኽትሓድጎም ኣረኪብካዮም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ልጆችን አረድሽ፤ ለሚቃጠል መሥዋዕትም አሳልፈሽ ሰጠሽ፤ በውኑ ግልሙትናሽ ጥቂት ነውን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልጆቼን አረድሽ፤ ለእነርሱም በእሳት በኩል አሳልፈሽ ሰጠሽ፤ በውኑ ግልሙትናሽ ጥቂት ነውን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልጆቼን አረድሽ፥ በእነርሱም በኩል ስታልፊ ለእነርሱ ሰጠሻቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ታ ናናቱዋ ሹካደ፥ ኤቃዉ ታማን ያርሻዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ta naanatuwaa shukkaade, eek'aw taman yarshshaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni ta nayta shukkada eeqa xoossatas yarshadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ታ ናይታ ሹካዳ ኤቃ ጾሳታስ ያርሻዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ታ ናይታ ሹካዳ፥ ኤቃታስ ታማን ያርሻዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne ta nayta shukada, eeqatas taman yarshadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልጆቼን ዐርደሽ ለጣዖት መሥዋዕት አድርገሽ አቀረብሻቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልጆቼን በማረድ ለጣዖቶች መሥዋዕት አድርገሽ አቀረብሽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ንኣይ ዝወለድክዮም ኣወዳትክን ኣዋልድክን ካ ምእንቲ ኺውሕጥዎም፡ ኣልዒልኪ ሰዊእክዮም። ንደቀይ ሐሪድኪ፡ ብሓዊ ኣሕሊፍኪ ዝወፌኽዮምሲ፡ እዚ ምንዝርናኺዶ ውሒዱኪ እዩ |