Ezekiel 16:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ብወርቅን ብሩርን ተሰሊምካ። ክዳውንትኹም ድማ ካብ ጽሩይ በፍታን ሐርጭን ካብ ስፌትን ነበረ። ጽቡቕ ሓርጭን መዓርን ዘይትን በሊዕካ፡ ኣመና ጽብቕቲ ኰንካ፡ ናብ መንግስቲ ድማ ብልጽግኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በወርቅና በብር አጌጥሽ፤ ልብስሽም ጥሩ በፍታና ሐር፥ ወርቀ ዘቦም ነበረ፤ አንቺም መልካምን ዱቄትና ማርን፥ ዘይትንም በላሽ፤ ወፈርሽ፤ እጅግም ውብ ሆንሽ፤ ለመንግሥትም የተዘጋጀሽ አደረግሁሽ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በወርቅና በብር አጌጥሽ፥ ልብስሽም ጥሩ በፍታና ሐር ወርቀ ዘቦም ነበረ፤ አንቺም መልካምን ዱቄትና ማርን ዘይትንም በላሽ፤ እጅግ በጣም ውብ ሆንሽ ለመንግሥትም ደረስሽ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በወርቅና በብር አጌጥሽ፥ ልብስሽም ጥሩ በፍታ፥ ሐርና ወርቀዘቦ ነበር፥ የላመ ዱቄት፥ ማርና ዘይትም በላሽ፥ እጅግ በጣም ውብ ሆንሽ፥ ለንግሥትነትም በቃሽ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ዎርቃንነ ብራን አሌቀታዳ፤ ነ ማዩ ኡባይ ፓጻ ላይኑዋ፥ አልኦ ኩታነ አሌቆ ቃምሽያ። ነ ምያ ቁማይ በርተ ልያ፥ ኤሳነ ዛይትያ። ኔን ሎይ ዳሪ ፑላንቻ ግዳደ፥ ካታቶ ከሳናዉ ደንዳዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni work'k'aaninne biran alleek'k'ettaadda; ne mayuu ubbay pas'a layinuwaa, al"o kutaanne alleek'k'o k'amishiyaa. Ne miyaa k'umay bertte d'iiliyaa, eessaanne zayitiyaa. Neeni loytsa darii puulanchcha gidaade, kaatato kesanaw denddaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni worqqaninne biran alleqettadasa; ne may7oy ubbay lo7o layno, silkkoonenne xibabe; ne qumay liiqo dhiille, eessinne wogara zayte. Neni keeha puulattada kawo machcho gidadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ዎርቃኒኔ ቢራን ኣሌቄታዳሳ፤ ኔ ማይኦይ ኡባይ ሎኦ ላይኖ፥ ሲልኮኔኔ ጺባቤ፤ ኔ ቁማይ ሊቆ ሌ፥ ኤሲኔ ዎጋራ ዛይቴ። ኔኒ ኬሃ ፑላታዳ ካዎ ማቾ ጊዳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ዎርቃንነ ብራን አሌቀታዳሳ፤ ነ ማኦ ኡባይ አልኦ ሊኖ፥ አልኦ ኩታነ አሌቆ ቃምሰ። ነ ምያ ካይ ሎኦ ለ፥ ኤስነ ዛይተ። ኔኒ ዳሮ ፑላታዳ፥ ካዎ ግዳናዉ ጋካዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne worqaninne biran alleeqetadasa; ne ma7o ubbay al7o liino, al7o kutanne alleeqo qamise. Ne miya kathay lo77o dhiille, eessinne zayte. Neeni daro puulatada, kawo gidanaw gakadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በወርቅና በብር አጌጥሽ፤ ልብስሽም ያማረ በፍታ፣ ሐርና ወርቀ ዘቦ ነበር፤ ምግብሽም የላመ ዱቄት፣ ማርና የወይራ ዘይት ነበር። እጅግ ውብ ሆንሽ፤ ንግሥት ለመሆንም በቃሽ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከብርና ከወርቅ የተሠሩ ብዙ ጌጣጌጦች ነበሩሽ፤ ከልዩ ልዩ ሐር የተሠሩና በጥልፍ ጌጥ የተዋቡ ውድ ልብሶች ነበሩሽ፤ ምርጥ ከሆነ ዱቄት የተጋገረ ዳቦ፥ ማርና የወይራ ዘይት ትመገቢ ነበር፤ ውበትሽ እጅግ እየጨመረ ስለ ሄደ ንግሥት ለመሆን በቃሽ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በዝ ኸምዙይ ብወርቅን ብሩርን ተሸለምኪ፤ ሻሽን ሃርን መርገፍን ተወንዘፍኪ፤ ፍቱግ ስርናይን መዓርን ዘይትን በላዕኺ። የመና መልካዕኺ፤ ክሳዕ ንግስቲ ምዃን ከዓ በፃሕኺ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በዚ ኸምዚ ብወርቅን ብሩርን ተሰለምኪ፡ ሻሽን ሃርን መርግፍን ተወንዘፍኪ፡ ኲእኩእ ስርናይን መዓርን ዘይትን በላዕኪ። ኣዚኺ መልካዕኪ፡ ክሳዕ ንግስቲ ምዃን ከኣ በጻሕኪ። |