Ezekiel 15:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ምስ ሐወየ፡ ንዘይተግባር ኣይበቅዕን። እቲ ሓዊ እንተበልዖን እንተ ኣቃጺሉን ንዝኾነ ስራሕ ዝምችእ ክንደይ ይውሕድ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከው​ፍ​ረ​ቱም የተ​ነሣ ለሥራ አይ​ሆ​ንም፤ ለም​ት​በ​ላና ለም​ታ​ጠፋ እሳት ይሆ​ናል እንጂ ከዚያ በኋላ በውኑ ለሥራ ይሆ​ና​ልን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ደህና ሳለ ለሥራ ካልጠቀመ፥ ይልቁንስ እሳት ከበላው እርሱም ከተቃጠለ በኋላ እንዴት ሥራ ይሠራበታል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ ደህና ሳለ ለሥራ ካልጠቀመ፥ ይልቁንስ እሳት ከበላውና ከተቃጠለ በኋላ ሥራ ይሠራበታልን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጹገተናን ደኢድ፥ ካሰ አየንቶ ማድቤናዌ፥ ታማይ ሚና ኤጽ ክቺደ አየንቶ ማደና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'uugettennan de'iiddi, kase ayentto maaddibeennawe, tamay miina ees's'i kichchiide ayentto maaddenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Lo7o gidi uttidi ay go7akka immontta aggiko tamay xuuggidaappenne labidaappe guye keehi go7ay bayndaaz gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሎኦ ጊዲ ኡቲዲ ኣይ ጎኣካ ኢሞንታ ኣጊኮ ታማይ ጹጊዳፔኔ ላቢዳፔ ጉዬ ኬሂ ጎኣይ ባይንዳዝ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፁገቶና ደእሸ፥ አይኮ ማዶናይስ ታም ምን ምጭድ አይ ማዳኔ?”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xuugetonna de7ishe, ayko maaddonnaysi tami min miccidi ay maaddanee?”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንግዲህ ደኅና ሆኖ ሳለ ለምንም ነገር ካልጠቀመ፣ እሳት ካቃጠለውና ከለበለበው በኋላ ረብ የለሽነቱ የቱን ያህል የባሰ ይሆን!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመቃጠሉ በፊት እንኳ ዋጋቢስ ከነበረ አሁንማ እሳቱ ካቃጠለውና ካሳረረው በኋላ የባሰውን ጥቅም የሌለው ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ብዳሕናኡ እንተሎ እኳ ንስራሕ ዘይጠቐመስ፥ ሓዊ ምስ በልዖን ምስ ኣሕረሮን ግዳ፥ ከመይ ኢሉ ዝኾነ ስራሕ ክስርሖ ይከአል?”
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ብደሓኑ ኸሎ እኳ ንስራሕ ዘይጠቐመስ፡ ሓዊ ምስ በልዖን ምስ ኣሕረሮን ግዳ ኸመይ ኢሉ ገለ ስራሕ ኪግበሮ ይከኣል