Ezekiel 15:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ርኣዩ፡ ከም ነዳዲ ናብ ሓዊ ይድርበ፤ እቲ ሓዊ ንኽልቲኡ ጫፋቱ ይበልዖ፣ ማእከሉ ድማ ይቃጸል። ንዝኾነ ስራሕ ዝምችእ ድዩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ ለመቃጠል በእሳት ላይ ተጥሎአል፤ እሳቱም ሁለቱን ጫፎቹን በልቶአል፤ መካከሉም ተቃጥሎአል፤ በውኑ ለሥራ ይጠቅማልን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ለመቃጠል በእሳት ላይ ተጥሎአል፥ እሳቱም ሁለቱን ጫፎቹን በልቶአል፥ መካከሉም ተቃጥሎአል፤ በውኑ ለሥራ ይጠቅማልን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ ለመቃጠል ለእሳት ተስጥቷል፥ እሳቱም ሁለቱን ጫፎቹን በልቶታል፥ መካከሉም ተቃጥሏል፥ ለሥራ ይጠቅማልን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ኦይሰዋዳን ታማን የግና፥ ያ ባጋይነ ሀ ባጋይ ታማን ሜተትና፥ ግዱዋን አቴዳ ጺጹንይ አይ ማዳኔ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa oysetsuwaadan taman yeggina, ya baggaynne ha baggay taman meetettina, gidduwaan atteeda s'iis'untsay ay maaddanee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi eexxana mala taman yeggidaappe guyen nam7u bagga xeera tamay miidi giddoza labikko hessi go7anaas dandayzee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኤጻና ማላ ታማን ዬጊዳፔ ጉዬን ናምኡ ባጋ ጼራ ታማይ ሚዲ ጊዶዛ ላቢኮ ሄሲ ጎኣናስ ዳንዳይዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ታማ ኦይሰናዉ ታማን የግን፥ ፄራይነ ዱለይ ታማን ሜተትን አትዳ ዱንቻይ አይ ማዳኔ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya tama oysethanaw taman yeggin, xeeraynne dulley taman meetetin attida dunchay ay maaddanee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲነድድ እሳት ላይ ከተጣለ በኋላ፣ እሳቱ ጫፍና ጫፉን አቃጥሎ፣ መኻሉን ከለበለበው፣ ለአንዳች ነገር ይጠቅማልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእሳት ማቀጣጠያ ከመሆን በቀር ሌላ ጥቅም የለውም፤ ጫፎቹ ነደው መካከሉ ካረረ በኋላ በእርሱ አንድ ነገር እንኳ መሥራት ይቻላልን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ምእንቲ ሞዅ ክብል ናብ ሓዊ ይድርበ፥ እቲ ሓዊ ኸዓ ንኽልቲኡ ጨንፈሩ ይበልዖ፤ እቲ ማእኸሉውን ይሓርር፤ ንዝኾነ ስራሕዶ ይጠቅም እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ሞዂ ኪብል ኣብ ሓዊ ይድርበ፡ እቲ ሓዊ ኸኣ ንኽልቲኡ ጨንፈሩ ይበልዖ፡ እቲ ማእከሉውን ይሐርር፡ ንገለ ስራሕዶ ይጠቅም እዩ |