Ezekiel 14:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ ካብ ቤት እስራኤል ወይ ኣብ እስራኤል ዝነብር ጓና ካባይ ተፈልዩ ጣኦታቱ ኣብ ልቡ ዘንብር፡ ዕንቅፋት ኣበሳኡ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጹ ኣንቢሩ ናብ ነብዪ መጺኡ ክሓቶ ብዛዕባይ ዝምልከት፤ ኣነ እግዚኣብሄር ካብ ገዛእ ርእሰይ ክምልሶ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእስራኤልም ቤት፥ በእስራኤልም ዘንድ ከሚቀመጡ መጻተኞች የሚሆን፥ ከእኔ ተለይቶ ጣዖቶቹን በልቡ የሚያኖር፥ የበደሉንም መቅሠፍት በፊቱ የሚያቆም ሰው ሁሉ ስለ እኔ ይጠይቅ ዘንድ ወደ ነቢዩ በመጣ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር በራሴ እመልስለታለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእስራኤልም ቤት፥ በእስራኤልም ዘንድ ከሚቀመጡ መጻተኞች የሚሆን፥ ከእኔ ተለይቶ ጣዖቶቹን በልቡ የሚያኖር፥ የበደሉንም መቅሠፍት በፊቱ የሚያቆም ሰው ሁሉ፥ ስለ እኔ ይጠይቅ ዘንድ ወደ ነቢዩ በመጣ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር በራሴ እመልስለታለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማንም ከእስራኤልም ቤት፥ በእስራኤልም የሚቀመጥ መጻተኛ፥ ራሱን ከእኔ የሚለይ፥ ጣዖቶቹን በልቡ የሚያኖር፥ የበደሉንም የማሰናከያ ድንጋይ በፊቱ የሚያቆም፥ ስለ እኔም ለመጠየቅ ወደ ነቢዩ የሚመጣ፥ እኔ ጌታ ራሴ እመልስለታለሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “እስራኤልያ አሳ ግድና፥ ዎይ እስራኤልያ ቢታን ደእያ አላጋ አሳ ግድናካ፥ ታፐ ሻከቲደ፥ ባረ ዎዛናን ኤቃ ዎፐ፥ አ ናጋራይ አዉ ቢያ ሹቻ ማላ ግዶፐ፥ ቃይ እ ታ ዞርያ ኦቻናዉ ትምቢትያ ኦድያዋኮ ቦፐ፥ ታን መና ጎዳይ ታ ሁጲያን አዉ ዛሩዋ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Israa'eeliyaa asaa gidina, woy Israa'eeliyaa biittan de'iyaa allaga asaa gidinakka, taappe shaakkettiide, bare wozanaan eek'aa wotsooppe, Aa nagaray aw d'ubbiyaa shuchchaa mala gidooppe, k'ay I ta zoriyaa oochchanaw timbbitiyaa odiyaawaakko booppe, taani Med'inaa Goday ta huup'iyaan aw zaaruwaa immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Isra7eele asaappe oonakka gidiin woykko Isra7eele biittan diza bete asaappe oonakka gidiin, taappe shaaketeththan eeqa xoossata ba wozinan woththidi, ba iitateththa dhuphiza shuch histti ba sinththan woththidi taappe oychchana nabekko yiikko tani GODAY ta hu7era izas zaaro immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኦናካ ጊዲን ዎይኮ ኢስራኤሌ ቢታን ዲዛ ቤቴ ኣሳፔ ኦናካ ጊዲን፥ ታፔ ሻኬቴን ኤቃ ጾሳታ ባ ዎዚናን ዎዲ፥ ባ ኢታቴ ጲዛ ሹች ሂስቲ ባ ሲንን ዎዲ ታፔ ኦይቻና ናቤኮ ዪኮ ታኒ ጎዳይ ታ ሁኤራ ኢዛስ ዛሮ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳ ግድን ዎይኮ እስራኤለ ቢታን ደእያ አላጋ ቢታ አሳ ግድን፥ ታፐ ሃክድ፥ ባ ዎዛናን ኤቃ ዎድ፥ እያ ናጋራይ እያዉ በ ሹቹ ግድን፥ ታና ዞረ ኦይቻናዉ ናበኮ ቢኮ፥ ታኒ ጎዳይ ታ ሁጰን እያዉ ዛሮ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asaa gidin woyko Isra7eele biittan de7iya allaga biitta asaa gidin, taape haakidi, ba wozanan eeqa wothidi, iya nagaray iyaw dhube shuchu gidin, tana zore oychanaw nabeko biiko, taani Goday ta huuphen iyaw zaaro immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ማንኛውም እስራኤላዊ ወይም በእስራኤል የሚኖር ማንኛውም መጻተኛ ራሱን ከእኔ በመለየት ጣዖቶችን በልቡ አኑሮ፣ ክፋቱንም የማሰናከያ ድንጋይ በማድረግ በፊቱ አስቀምጦ ከእኔ ለመጠየቅ ወደ ነቢይ ቢመጣ፣ እኔ ራሴ እግዚአብሔር እመልስለታለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከእስራኤላውያን አንዱ ወይም በእነርሱ መካከል ከሚኖሩ ባዕዳን ሰዎች አንዱ ከእኔ ተለይቶ ጣዖቶችን በማምለክ ኃጢአት የሚሠራ ቢሆን፥ በደሉም በፊቱ ዕንቅፋት እንዲሆንበት ቢያደርግና እንደገና ደግሞ ምክር ለመጠየቅ ወደ ነቢያት የሚመጣ ከሆነ እኔ እግዚአብሔር ራሴ መልስ እሰጠዋለሁ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሓደ እኳ ኻብ ቤት እስራኤል ወይ ካብቶም ኣብ እስራኤል ዝነብሩ ዘለዉ መፃእተኛታት ካባይ ዝርሕቕ፥ ንጣዖታቱ ኣብ ልቡ ዘሕድር፥ ነቲ ናይ በደሉ መቕሰፍቲ ድማ፥ ኣብ ቅድሚ ገፁ ዘቕውም፥ ንኣይ ክጥይቐሉ ኢሉውን ናብ ነቢይ ዝመፅእ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ባዕለይ ክመልሰሉ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ እኳ ኻብ ቤት እስራኤል ወይስ ካብቶም ኣብ እስራኤል ዚነብሩ ዘለዉ መጻእተኛታት ካባይ ዚርሕቕ፡ ንጣኦታቱ ኣብ ልቡ ዜሕድር፡ ነቲ መዓንቀፊ ኣበሳኡ ድማ ኣብ ቅድሚ ገጹ ዜቕውም፡ ንኣይ ኪሐተሉ ኢሉውን ናብ ነብዪ ዚመጽእ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ባዕለይ ክመልሰሉ እየ። |