Ezekiel 14:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ተዛረቦምን በሎምን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ነፍሲ ወከፍ ሰብ ቤት እስራኤል ጣኦታቱ ኣብ ልቡ ኣንቢሩ መዐንቀፊ ኣበሳኡ ኣብ ቅድሚ ገጹ ኣንቢሩ ናብ ነብዪ ዝመጽእ፤ ኣነ እግዚኣብሄር ነቲ ዝመጽእ ከም ብዝሒ ጣኦታቱ ክምልሶ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ንገ​ራ​ቸው፤ እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፥ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ከእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ጣዖ​ቶ​ቹን በልቡ የሚ​ያ​ኖር፥ የበ​ደ​ሉ​ንም መቅ​ሠ​ፍት በፊቱ የሚ​ያ​ቆም ሰው ሁሉ ወደ ነቢዩ ቢመጣ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ጣዖ​ታቱ ብዛት እመ​ል​ስ​ለ​ታ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሁሉም በጣዖቶቻቸው ከእኔ ተለይተዋልና የእስራኤልን ቤት በልባቸው እይዝ ዘንድ ከእስራኤል ቤት ጣዖቶቹን በልቡ የሚያኖር፥ የበደሉንም መቅሠፍት በፊቱ የሚያቆም ሰው ሁሉ ወደ ነቢዩ በመጣ ጊዜ፥ እኔ እግዚአብሔር እንደ ጣዖታቱ ብዛት እመልስለታለሁ ብለህ ንገራቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ተናገራቸው፥ እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ማንም ሰው ከእስራኤል ቤት ጣዖቶቹን በልቡ የሚያኖር፥ የበደሉንም የማሰናከያ ድንጋይ በፊቱ የሚያቆም፥ ወደ ነቢዩም የሚመጣ፥ እኔ ጌታ እንደ ጣዖታቱ ብዛት እመልስለታለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያ አሳፐ ኦንነ ኤቃ ባረ ዎዛናን ዎፐ፥ አ ናጋራይ አዉ ቢያ ሹቻ ማላ ግዶፐ፥ ቃይ ትምቢትያ ኦድያዋኮ እ ቦፐ፥ ታን መና ጎዳይ ታ ሁጲያን አ ኤቃቱዋ ጮራተዳን አዉ ዛራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, neeni unttunttoo hawaadan yaagaade oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaa asaappe ooninne eek'aa bare wozanaan wotsooppe, Aa nagaray aw d'ubbiyaa shuchchaa mala gidooppe, k'ay timbbitiyaa odiyaawaakko I booppe, taani Med'inaa Goday ta huup'iyaan Aa eek'atuwaa c'oratetsaadan aw zaarana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas neni isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAY Isra7eele asaappe oonikka eeqa xoos ba wozinan woththidi, ba iitateththaa dhuphiza shuchchaththo ba sinththan woththidi nabekko yiikko tani GODAY ta hu7era izas iza eeqa xoossata qooda mala izas zaarana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ኦኒካ ኤቃ ጾስ ባ ዎዚናን ዎዲ፥ ባ ኢታቴ ጲዛ ሹቻ ባ ሲንን ዎዲ ናቤኮ ዪኮ ታኒ ጎዳይ ታ ሁኤራ ኢዛስ ኢዛ ኤቃ ጾሳታ ቆዳ ማላ ኢዛስ ዛራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ኤንታዉ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ፤ “እስራኤለ አሳፐ ኦንካ ኤቃ ባ ዎዛናን ዎድ፥ እያ ናጋራይ እያዉ በ ሹቹ ግድን፥ ናበ ኦይቻናዉ ቢኮ፥ ታኒ ታ ሁጰን እያ ኤቃታ ዳሮተዳ እያዉ ዛራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne entaw Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda; “Isra7eele asaape oonika eeqa ba wozanan wothidi, iya nagaray iyaw dhube shuchu gidin, nabe oychanaw biiko, taani ta huuphen iya eeqata darotethaada iyaw zaarana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ማንኛውም እስራኤላዊ ጣዖትን በልቡ አኑሮ፣ ክፋቱንም የማሰናከያ ድንጋይ አድርጎ በፊቱ በማስቀመጥ ወደ ነቢይ ቢመጣ፣ እኔ እግዚአብሔር እንደ ጣዖቱ ብዛት እመልስለታለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገራቸው፦ “ከእስራኤል ሕዝብ መካከል ልባቸውን ለጣዖቶች የሰጡና የጣዖት አምልኮአቸው በፊታቸው ዕንቅፋት እንዲሆንባቸው ያደረጉ አሉ፤ እነዚህ ሰዎች ወደ ነቢዩ የሚመጡ ከሆነ እኔ እግዚአብሔር እንደ ጣዖቶች ብዛት ተገቢ መልስ እሰጣቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ተዛረቦም ጐይታ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ሓደ እኳ ኻብ ቤት እስራኤል ጣዖታቱ ኣብ ልቡ ዘሕድር፥ ነቲ ናይ በደሉ መቕሰፍቲ ኸዓ ኣብ ቅድሚ ገፁ ዘቕውም፥ ናብ ነቢይውን እንትመፅእ፥ ኵላቶም ብሰንኪ ጣዖታቶም ካባይ ዘምቢሎም እዮም እሞ፥ ንቤት እስራኤል ብልቦም ምእንቲ ኽሕዞምስ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ከም መጠን ብዝሒ ጣዖታቱ ኽመልሰሉ እየ፤ ኢልካ ንገሮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ተዛረቦም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ሓደ እኳ ኻብ ቤት እስራኤል፡ ጣኦታቱ ኣብ ልቡ ዜሕድር፡ ነቲ መዓንቀፊ ኣበሳኡ ኸኣ ኣብ ቅድሚ ገጹ ዜቕውም፡ ኣብ ነብዪውን ዚመጽእ ዘበለ፡ ኲላቶም ብሰሪ ጣኦታቶም ካባይ ዘምቢሎም እዮም እሞ፡ ንቤት እስራኤል ብልቦም ምእንቲ ኽሕዞምሲ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ከም መጠን ብዝሒ ጣኦታቱ ኽመልሰሉ እየ፡ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም።