Ezekiel 14:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም፡ ጣኦታቶም ኣብ ልቦም ኣንቢሮም፡ መዐንቀፊ ኣበሳኦም ድማ ኣብ ቅድሚኦም ኣንቢሮም እዮም። ብፍጹም ክውከሶም ኣለኒ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! እነ​ዚህ ሰዎች በል​ባ​ቸው ጣዖ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን አኑ​ረ​ዋል፤ የበ​ደ​ላ​ቸ​ው​ንም መቅ​ሠ​ፍት በፊ​ታ​ቸው አቁ​መ​ዋል፤ እኔስ ለእ​ነ​ርሱ መልስ ልመ​ል​ስ​ላ​ቸ​ውን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ ሰዎች ጣዖቶቻቸውን በልባቸው አኑረዋል የበደላቸውንም መቅሠፍት በፊታቸው አቁመዋል፤ እኔስ ከእነርሱ ልጠየቅን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ ሰዎች ጣዖቶቻቸውን በልባቸው አኑረዋል። የበደላቸውንም የማሰናከያ ድንጋይ በፊታቸው አስቀምጠዋል፥ ታዲያ እንዲጠይቁኝ ልፍቀድላቸው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀ አሳቱ ባረንቱ ዎዛናን ኤቃ ኤሴድኖ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ናጋራይ ኡንቱንቶ ቢያ ሹቻ ማላ ግዴዳ። ያትና፥ ታን ኡንቱንቱ ታና ኦቻናዳን ኦየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, ha asatuu barenttu wozanaan eek'aa esseeddino; k'ay unttunttu nagaray unttunttoo d'ubbiyaa shuchchaa mala gideedda. Yaatina, taani unttunttu taana oochchanaadan ootsooyye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Hayti asati eeqa xoossata bantta wozinan woththida; bantta iitateththaa dhuphiza shuchcha mala bantta sinththan woththida; histtiin istti taappe issi miish oychchana mala qaala immooyee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃይቲ ኣሳቲ ኤቃ ጾሳታ ባንታ ዎዚናን ዎዳ፤ ባንታ ኢታቴ ጲዛ ሹቻ ማላ ባንታ ሲንን ዎዳ፤ ሂስቲን ኢስቲ ታፔ ኢሲ ሚሽ ኦይቻና ማላ ቃላ ኢሞዬ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ሀ አሳት ባንታ ዎዛናን ኤቃ ኤስዶሶና፤ ኤንታ ናጋራይ ኤንታዉ በ ሹች ግድስ። ያትን፥ ኤንቲ ታና ኦይቻና መላ ኦዬ?”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, ha asati banta wozanan eeqa essidosona; enta nagaray entaw dhube shuchi gidis. Yaatin, enti tana oychana mela oothoyee?”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ እነዚህ ሰዎች ጣዖቶቻቸውን በልባቸው አኑረዋል፤ ክፋታቸውን እንደ ማሰናከያ ድንጋይ በፊታቸው አስቀምጠዋል፤ ታዲያ ከእኔ እንዳች ነገር እንዲጠይቁ ልፍቀድላቸውን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! እነዚህ ሰዎች ልባቸውን ለጣዖቶች ሰጥተዋል፤ በደላቸው በፊታቸው እንቅፋት እንዲሆንባቸው አድርገዋል፤ ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ የእኔን ፈቃድ መጠየቃቸው ተገቢ ነውን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እዞም ሰባት እዚኣቶም ንጣዖታት ኣብ ልቦም ኣሕዲሮምዎም ኣለዉ፤ ነቲ ናይ በደሎም መቕሰፍቲ ኸዓ ኣብ ቅድሚ ገፆም ኣቝሞምዎ ኣለዉ፤ ከመይ ኢለ ደኣ በዚኣቶም ክጥየቕ እየ?”
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም ንጣኦታቶም ኣብ ልቦም ኣሕዲሮምዎም ኣለዉ፡ ነቲ መዓንቀፊ ኣበሳኦም ከኣ ኣብ ቅድሚ ገጾም ኣቚሞምዎ ኣለዉ። ከመይ ኢለ ደኣ በዚኣቶም ክሕተት እየ