Ezekiel 14:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም፡ ጣኦታቶም ኣብ ልቦም ኣንቢሮም፡ መዐንቀፊ ኣበሳኦም ድማ ኣብ ቅድሚኦም ኣንቢሮም እዮም። ብፍጹም ክውከሶም ኣለኒ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! እነዚህ ሰዎች በልባቸው ጣዖቶቻቸውን አኑረዋል፤ የበደላቸውንም መቅሠፍት በፊታቸው አቁመዋል፤ እኔስ ለእነርሱ መልስ ልመልስላቸውን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ ሰዎች ጣዖቶቻቸውን በልባቸው አኑረዋል የበደላቸውንም መቅሠፍት በፊታቸው አቁመዋል፤ እኔስ ከእነርሱ ልጠየቅን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ ሰዎች ጣዖቶቻቸውን በልባቸው አኑረዋል። የበደላቸውንም የማሰናከያ ድንጋይ በፊታቸው አስቀምጠዋል፥ ታዲያ እንዲጠይቁኝ ልፍቀድላቸው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀ አሳቱ ባረንቱ ዎዛናን ኤቃ ኤሴድኖ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ናጋራይ ኡንቱንቶ ቢያ ሹቻ ማላ ግዴዳ። ያትና፥ ታን ኡንቱንቱ ታና ኦቻናዳን ኦየ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, ha asatuu barenttu wozanaan eek'aa esseeddino; k'ay unttunttu nagaray unttunttoo d'ubbiyaa shuchchaa mala gideedda. Yaatina, taani unttunttu taana oochchanaadan ootsooyye? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Hayti asati eeqa xoossata bantta wozinan woththida; bantta iitateththaa dhuphiza shuchcha mala bantta sinththan woththida; histtiin istti taappe issi miish oychchana mala qaala immooyee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃይቲ ኣሳቲ ኤቃ ጾሳታ ባንታ ዎዚናን ዎዳ፤ ባንታ ኢታቴ ጲዛ ሹቻ ማላ ባንታ ሲንን ዎዳ፤ ሂስቲን ኢስቲ ታፔ ኢሲ ሚሽ ኦይቻና ማላ ቃላ ኢሞዬ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ሀ አሳት ባንታ ዎዛናን ኤቃ ኤስዶሶና፤ ኤንታ ናጋራይ ኤንታዉ በ ሹች ግድስ። ያትን፥ ኤንቲ ታና ኦይቻና መላ ኦዬ?” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, ha asati banta wozanan eeqa essidosona; enta nagaray entaw dhube shuchi gidis. Yaatin, enti tana oychana mela oothoyee?” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ እነዚህ ሰዎች ጣዖቶቻቸውን በልባቸው አኑረዋል፤ ክፋታቸውን እንደ ማሰናከያ ድንጋይ በፊታቸው አስቀምጠዋል፤ ታዲያ ከእኔ እንዳች ነገር እንዲጠይቁ ልፍቀድላቸውን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! እነዚህ ሰዎች ልባቸውን ለጣዖቶች ሰጥተዋል፤ በደላቸው በፊታቸው እንቅፋት እንዲሆንባቸው አድርገዋል፤ ይህ ሁሉ ከሆነ በኋላ የእኔን ፈቃድ መጠየቃቸው ተገቢ ነውን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እዞም ሰባት እዚኣቶም ንጣዖታት ኣብ ልቦም ኣሕዲሮምዎም ኣለዉ፤ ነቲ ናይ በደሎም መቕሰፍቲ ኸዓ ኣብ ቅድሚ ገፆም ኣቝሞምዎ ኣለዉ፤ ከመይ ኢለ ደኣ በዚኣቶም ክጥየቕ እየ?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዞም ሰባት እዚኣቶም ንጣኦታቶም ኣብ ልቦም ኣሕዲሮምዎም ኣለዉ፡ ነቲ መዓንቀፊ ኣበሳኦም ከኣ ኣብ ቅድሚ ገጾም ኣቚሞምዎ ኣለዉ። ከመይ ኢለ ደኣ በዚኣቶም ክሕተት እየ |