Ezekiel 14:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ግና፡ ኣወዳትን ኣዋልድን ዚውለዱ ተረፍ ኣብኣ ኪጸንሑ እዮም። እንሆ፡ ናባኻትኩም ክወጹ እዮም፡ መገዶምን ግብሩን ድማ ክትዕዘቡ ኢኹም። በቲ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘምጻእኩዎ ክፉእ፡ ከምኡ’ውን በቲ ዘምጻእክዎ ዅሉ ክትጸናንዑ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን እነሆ የሚያመልጡና ወንዶችና ሴቶች ልጆችን ከእርስዋ የሚያወጡ ይቀሩላታል፤ እነሆ ወደ እናንተ ይወጣሉ፤ እናንተም መንገዳቸውንና ሥራቸውን ታያላችሁ፤ በኢየሩሳሌምም ላይ ስላመጣሁት ክፉ ነገር ሁሉ፥ ስላመጣሁባትም ነገር ሁሉ ትጽናናላችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን፥ እነሆ፥ የሚያመልጡና ወንዶችና ሴቶች ልጆችን የሚያመጡ ይቀሩላታል፤ እነሆ፥ ወደ እናንተ ይወጣሉ እናንተም መንገዳቸውንና ሥራቸውን ታያላችሁ፤ በኢየሩሳሌምም ላይ ስላመጣሁት ክፉ ነገር ሁሉ ስላመጣሁባትም ነገር ሁሉ ትጽናናላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እነሆ፥ የሚያመልጡና ወንዶችንና ሴቶች ልጆችን የሚያወጡ ይቀሩላታል፥ እነሆ ወደ እናንተ ይመጣሉ፥ እናንተም መንገዳቸውንና ሥራቸውን ታያላችሁ፥ በኢየሩሳሌም ላይ ስላመጣሁት ክፉ ነገር፥ ስላመጣሁባትም ነገር ሁሉ ትጽናናላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶ ሽን አቲደ ከሴዳ አማሬዳ አሳቱ ደአና፤ አቱማነ ማጫ ናናቱዋካ ያፐ ከሳና። ኡንቱንቱ ህንተኮ ይያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ሀኖታነ ኡንቱንቱ ኦሱዋ ህንተ በኢደ፥ ታን የሩሳላመ ቦላ አሄዳ ባሻይ ኡባይ በስያዋ ግድያዋ አኬካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gido shin attiide keseedda amareeda asatuu de'ana; attumanne mac'c'a naanatuwaakka yaappe kesana. Unttunttu hinttekko yiyaa wode, unttunttu hanotaanne unttunttu oosuwaa hintte be'iide, taani Yerusaalame bolla aheedda bashshay ubbay bessiyaawaa gidiyaawaa akeekana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka heeppe amarda asati kessi ekkidi attana; attuma naytinne macca nayti intteko yaana; intte istta hemeththinne istta ooso be7ida wode tani Yerusalaame bolla ehida metozinne gaththida iita bashshazi ubbay likke gididayssa intte erana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ሄፔ ኣማርዳ ኣሳቲ ኬሲ ኤኪዲ ኣታና፤ ኣቱማ ናይቲኔ ማጫ ናይቲ ኢንቴኮ ያና፤ ኢንቴ ኢስታ ሄሜኔ ኢስታ ኦሶ ቤኢዳ ዎዴ ታኒ ዬሩሳላሜ ቦላ ኤሂዳ ሜቶዚኔ ጋዳ ኢታ ባሻዚ ኡባይ ሊኬ ጊዲዳይሳ ኢንቴ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ አትድ ከይዳ ጉ አሳት፤ ማጫ ናይትነ አደ ናይት ያፐ ከያና። ኤንቲ ህንተኮ ያ ዎደ ኤንታ ሀኖታነ ኤንታ ኦሱዋ ህንተ በእድ፥ ታ የሩሳላመ ቦላ ኤህዳ ጋዶይ ልከ ግደይሳ አኬካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, attidi keyida guutha asati; macca naytinne adde nayti yaape keyana. Enti hinteko yaa wode enta hanotaanne enta oosuwa hinte be7idi, ta Yerusalaame bolla ehida gadoy like gideysa akeekana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ከዚያ ወጥተው የሚተርፉ ወንዶችና ሴቶች ልጆች አሉ፤ እነርሱም ወደ እናንተ ይመጣሉ፤ እናንተም አካሄዳቸውንና ተግባራቸውን በምታዩበት ጊዜ፣ በኢየሩሳሌም ላይ ስላመጣሁት መከራ፣ ስላደረስሁባትም አስከፊ ነገር ሁሉ ትጽናናላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም በኢየሩሳሌም ውስጥ ከእርስዋ ወደ እናንተ የሚመጡ ቅሬታዎች ይቀሩላታል፤ አካሄዳቸውንና ተግባራቸውን በምታዩበት ጊዜ የእነርሱን ሁኔታ ትረዳላችሁ፤ እናንተም በእነርሱ ላይ ያደረስኩት መቅሠፍት ሁሉ ያለምክንያት እንዳልሆነ ታውቃላችሁ።” ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ዘምልጡን፥ ኣወዳትን ኣዋልድን ዘምፅኡ ተረፍ ክህልውዋ እዮም። እንሆ ኸዓ፥ ንሳቶም ናባኻትኩም ክመፁ እዮም፤ ንመንገዶምን ግብሮምን ድማ ኽትሪኡ ኢኹም፤ ንስኻትኩምውን በቲ ኣነ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘውረድክዎ መዓትን በቲ ዘውረድኩላ ዅሉን ክትፀናንዑ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ዜውጽእዎም ኣወዳትን ኣዋልድን ገለ ተረፍ ኬምልጡ እዮም። እንሆ ኸኣ፡ ንሳቶም ናባኻትኩም ኪመጹ እዮም፡ ንብረቶምን ግብሮምን ድማ ክትርእዩ ኢኹም፡ ንስኻትኩምውን በቲ ኣነ ኣብ የሩሳሌም ዘውረድክዎ መዓትን በቲ ዘውረድኩላ ዂሉን ክትጸናንዑ ኢኹም። |