Ezekiel 14:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንሰብን እንስሳን ካብኣ ንምጽናት፡ ኣርባዕተ ዜሕዝን ፍርድታተይ፡ ሰይፍን ጥሜትን ነጎዳን ፌራን እንተ ሰደድኩ፡ ክንደይ ደኣስ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል፥ “ይልቁንስ ሰውንና እንስሳን ከእርስዋ አጠፋ ዘንድ በኢየሩሳሌም ላይ አራቱን ክፉ መቅሠፍቶችን፥ ሰይፍንና ራብን፥ ክፉዎችንም አውሬዎች፥ ቸነፈርንም ስሰድድባት፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔርም እንዲህ ይላል። ይልቁንስ ሰውንና እንስሳን ከእርስዋ አጠፋ ዘንድ በኢየሩሳሌም ላይ አራቱን ክፉ ፍርዶቼን፥ ሰይፍንና ራብን ክፉዎችንም አውሬዎች ቸነፈርንም፥ ስሰድድባት! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በኢየሩሳሌም ላይ አራቱን ክፉ ፍርዶቼን ሰይፍ፥ ራብ፥ ክፉ አውሬና ቸነፈር፥ ሰውንና እንስሳን ከእርሷ ለማጥፋት ብሰድድም፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን አሳነ መህያ ዎናዉ የሩሳላመ ቦላ ታ ኦይዱ ኢታ ሙሮቱዋ፥ ማሻ፥ ኮሻ፥ ባዞ ዶኣነ ኢታ ሀርግያ የድያ ዎደ፥ እ አይ ኬሻ አ ኢታባ ግዳንዴሻ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani asaanne mehiyaa wod'anaw Yerusaalame bolla ta oyddu iita murotuwaa, mashshaa, koshaa, bazzo do'aanne iita harggiyaa yeddiyaa wode, I ay keeshshaa aad'd'o iitabaa gidanddeeshsha! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaa Haariza GODAY: tani asaanne mehe wodhanaas Yerusalaame bolla ta oyddu pirdata, mashsha, kosha, wora do7atanne iita harge yeddiza wode izi ay keena aadho iita miish gidandee! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ታኒ ኣሳኔ ሜሄ ዎናስ ዬሩሳላሜ ቦላ ታ ኦይዱ ፒርዳታ፥ ማሻ፥ ኮሻ፥ ዎራ ዶኣታኔ ኢታ ሃርጌ ዬዲዛ ዎዴ ኢዚ ኣይ ኬና ኣ ኢታ ሚሽ ጊዳንዴ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ታኒ አሳነ መህያ ዎናዉ የሩሳላመ ቦላ ኦይዱ ኢታ ፕርዳታ፦ ቶራ፥ ኮሻ፥ ዎራ ዶአታነ ሀርገ የዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; “Taani asaanne mehiya wodhanaw Yerusalaame bolla oyddu iita pirdata: toora, kosha, wora do7atanne harge yeddana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘ሰውንና እንስሳቱን ለማጥፋት አራቱን አስፈሪ ፍርዶቼን፦ ሰይፍን፣ ራብን፣ የዱር አራዊትንና ቸነፈርን በኢየሩሳሌም ላይ በማመጣበት ጊዜ ምንኛ የከፋ ይሆን! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር የሚለው ይህ ነው፦ “ሕዝብንና እንስሶችን በአንድነት ለመጨረስ ጦርነትን፥ ራብን፥ አራዊትንና ቸነፈርን እነዚህን እጅግ የከፉ አራት መቅሠፍቶች በኢየሩሳሌም ላይ አመጣለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ሰብን እንስሳን ካብኣ ኸጥፍእስ፥ ነተን ኣርባዕተ ብርቱዓት ፍርደይ፥ ሰይፍን ጥሜትን ሕሱማት ኣራዊትን ፌራን ኣብ ኢየሩሳሌም እንተ ሰደድኩውን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰብን እንስሳን ካብኣ ኸጽንትሲ፡ ነተን ኣርባዕተ ብርቱዓት ፍርደይ፡ ሰይፍን ጥሜትን ሕሱማት ኣራዊትን ፌራን፡ ኣብ የሩሳሌም ምስ ዝሰድድውን፡ |