Ezekiel 14:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኖህን ዳንኤልን እዮብን እውን ኣብኣ እንተ ዚህልዉ፡ ከምዚ ኣነ ብህይወት ዘለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንሓደ ወዲ ይኹን ጓል ኣየድሕኑን እዮም። ብጽድቆም ንነፍሶም ጥራይ ክብጀዉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኖኅና ዳንኤል ኢዮብም በመካከልዋ ቢኖሩ፤ እኔ ሕያው ነኝ! በጽድቃቸው ነፍሳቸውን ብቻ ያድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኖኅና ዳንኤል ኢዮብም ቢኖሩባት፥ እኔ ሕያው ነኝና በጽድቃቸው ነፍሳቸውን ብቻ ያድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኖኅ፥ ዳንኤልና ኢዮብ በውስጧ ቢኖሩ፥ እኔ ሕያው ነኝና ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ በጽድቃቸው ነፍሳቸውን ያድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ: ሀራይ አቶ፥ ኖሄ፥ ዳኔልነ ኢዮብ ሄ ቢታን ደእንቶካ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ጽሎተን ባረንቱ ሸምፑዋ ጻላላ አሻናፐ አትና፥ ባረንቱ አቱማነ ባረንቱ ማጫ ናናቱዋካ አሽክኖ። ታን ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay: Haray atto, Nohe, Daaneelinne Iyyoobi he biittan de'inttokka, unttunttu barenttu s'illotetsan barenttu shemppuwaa s'alala ashshanaappe attina, barenttu attumanne barenttu mac'c'a naanatuwaakka ashshikkino. Taani Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaa oday» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | tani Ubbaa Haariza GODAY tani de7o Xoossa gididayssan caaqqays: Nohey, Daaneelinne Iyoobi he biittan diikkoka istti ba xilloteththan banttana xalla ashshana attiin bantta attuma nayta woykko bantta macca naytakka ashshettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ታኒ ዴኦ ጾሳ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፡ ኖሄይ፥ ዳኔሊኔ ኢዮቢ ሄ ቢታን ዲኮካ ኢስቲ ባ ጺሎቴን ባንታና ጻላ ኣሻና ኣቲን ባንታ ኣቱማ ናይታ ዎይኮ ባንታ ማጫ ናይታካ ኣሼቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃስ። ሀር አቶሽን፥ ኖሄይ፥ ዳነልነ እዮብ ሄ ቢታን ደእያኮካ፥ ኤንቲ ባንታ ፅሎተን ባንታ ሸምፑዋ አሻናፐ አትሽን፥ ባንታ ናይታ አሾኮና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | taani Ubbaa Haariya Goday ta de7uwan caaqas. Hari attoshin, Nohey, Daanelinne Iyyobi he biittan de7iyakoka, enti banta xillotethan banta shempuwa ashshanaape attishin, banta nayta ashshokona” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ ኖኅ፣ ዳንኤልና ኢዮብ ቢኖሩባትም እንኳ፣ በጽድቃቸው ራሳቸውን ብቻ ያድናሉ እንጂ ወንዶችን ወይም ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እኔ እግዚአብሔር ሕያው አምላክ እንደ መሆኔ ኖኅ፥ ዳንኤልና ኢዮብ እንኳ በዚያ ቢኖሩ በጽድቃቸው የራሳቸውን ሕይወት ብቻ ያድናሉ እንጂ የገዛ ልጆቻቸውን እንኳ ማዳን አይችሉም”፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኖህ፥ ዳንኤልን ኢዮብን እኳ ኣብኣ እንተ ዝነብሩ፥ ንሳቶምስ ብፅድቆም ንነፍሶም ጥራሕ ደኣ መድሓኑ እምበር፥ ኣነ ህያው እየ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ነወዳት ወይ ነዋልድ ደቆም ኣይመድሓኑን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኖህን ዳንኤልን እዮብን እኳ ኣብኣ እንተ ጸንሑ፡ ንሳቶምሲ ብጽድቆም ንነፍሶም ጥራይ ደኣ መናገፉ እምበር፡ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ወዲ ወይስ ጓል ኣይመናገፉን። |