Ezekiel 14:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዞም ሰለስተ ሰባት እዚኣቶም፡ ከምዚ ኣነ ብህይወት ዘለኹ ኣብኣ እንተ ዚህልዉ እኳ፡ ንባዕሎም ጥራይ እዮም ኪድሕኑ እምበር፡ ንኣወዳትን ኣዋልድን ኣየድሕኑን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህ ሦስት ሰዎች በመካከልዋ ቢኖሩ፥ እኔ ሕያው ነኝ! እነርሱ ብቻቸውን ይድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህ ሦስት ሰዎች ቢኖሩባት፥ እኔ ሕያው ነኝና እነርሱ ብቻቸውን ይድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ሦስት ሰዎች በውስጧ ቢኖሩ፥ እኔ ሕያው ነኝና ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ እነርሱ ብቻቸውን ይድናሉ እንጂ ወንዶችንና ሴቶች ልጆቻቸውን አያድኑም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ: ሀ ሄዙ አሳቱ ሄ ቢታን ደእንቶካ፥ ባረንቱ አቱማነ ባረንቱ ማጫ ናናቱዋ አሻናዉ ዳንዳይክኖ። ኡንቱንቱ ጻላላይ አታናዋ። ታን ጾሳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay: Ha heezzu asatuu he biittan de'inttokka, barenttu attumanne barenttu mac'c'a naanatuwaa ashshanaw danddaykkino. Unttunttu s'alalay attanawaa. Taani S'oossay hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani de7o Xoossa gididayssan caaqqays: ha heedzdzu asati he biittan dizaakkoka istti banttana ashshana attiin bantta attuma nayta woykko macca nayta ashshanaas dandayettenna› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ዴኦ ጾሳ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፡ ሃ ሄ ኣሳቲ ሄ ቢታን ዲዛኮካ ኢስቲ ባንታና ኣሻና ኣቲን ባንታ ኣቱማ ናይታ ዎይኮ ማጫ ናይታ ኣሻናስ ዳንዳዬቴና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃስ። ሀ ሄ አሳት ሄ ቢታን ደእያኮካ፥ ባንታ ናይታ አሻናዉ ዳንዳኦኮና። ኤንቲ ባንታዉ አታና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | taani Ubbaa Haariya Goday ta de7uwan caaqas. Ha heedzu asati he biittan de7iyakoka, banta nayta ashshanaw danda7okona. Enti bantaw attana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሕያውነቴ እምላለሁ ይላል እግዚአብሔር ፤ እነዚህ ሦስት ሰዎች ቢኖሩባትም እንኳ ራሳቸው ብቻ ይድናሉ እንጂ ወንዶች ወይም ሴቶች ልጆቻቸውን ማዳን አይችሉም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እግዚአብሔር ሕያው አምላክ እንደ መሆኔ እነዚያ ሦስት ሰዎች እንኳ በዚያ ቢገኙ ከራሳቸው ሕይወት በቀር የገዛ ልጆቻቸውን እንኳ ማዳን አይችሉም፤ ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዞም ሰለስተ ሰባት እኳ ኣብኣ እንተ ዝነብሩ፥ ኣነ ህያው እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ንሳቶም ንርእሶም ጥራሕ ደኣ መድሓኑ እምበር፥ ነወዳት ወይ ነዋልድ ደቆም ኣይመድሓኑን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዞም ሰለስተ ሰብኣይ ኣብኣ እኳ እንተ ጸንሑ፡ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንሳቶምሲ ንርእሶም ጥራይ ደኣ ምተናገፉ እምበር፡ ነወዳት ወይስ ነዋልድ ኣይመናገፉን። |