Ezekiel 14:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወይስ ኣብ ልዕሊ እታ ምድሪ ሰይፊ ኣምጺአ፡ ሰይፊ፡ በታ ምድሪ ኺድ። ስለዚ ንሰብን ኣራዊትን ካብኣ ኣጥፊአ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወይም በዚ​ያች ምድር ላይ ሰይፍ አም​ጥቼ፦ ሰይፍ ሆይ! በም​ድ​ሪቱ ላይ እለፊ ብል፥ ሰው​ንና እን​ስ​ሳ​ው​ንም ከእ​ር​ስዋ ባጠፋ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወይም በዚያች ምድር ላይ ሰይፍ አምጥቼ። ሰይፍ ሆይ፥ በምድሪቱ ላይ እለፊ ብል፥ ሰውንና እንስሳውንም ከእርስዋ ባጠፋ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወይም በዚያች ምድር ላይ ሰይፍ አምጥቼ፦ በምድሪቱ ላይ ሰይፍ ይለፍ ብል፥ ሰውንና እንስሳን ከእርሷ ባጠፋ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ዎይ ታን ሄ ቢታ ቦላን ማሻ አሃደ፥ ሀ ቢታና ማሻይ አ ጋደ፥ አን አሳነ መህያ ዎፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Woy taani he biittaa bollan mashshaa ahaade, Ha biittaana mashshay aad'd'o gaade, an asaanne mehiyaa wod'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Woykko tani ha biitta bollan mashsha ehada, ‹Ha biittara mashshay kanththo› gaada mehenne as dhayssiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ዎይኮ ታኒ ሃ ቢታ ቦላን ማሻ ኤሃዳ፥ ‹ሃ ቢታራ ማሻይ ካን› ጋዳ ሜሄኔ ኣስ ይሲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታኒ ሄ ቢታ ቦላ ቶራ የዳዳ፥ ያን ደእያ አሳነ መህያ ዎኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Taani he biitta bolla toora yeddada, yan de7iya asaanne mehiya wodhiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሰይፍን በአገሪቱ ላይ አምጥቼ፣ ‘ሰይፍ በዚህ ምድር ይለፍ’ ብል፣ ሰውንና እንስሳን ባጠፋ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ወይም በዚያች አገር ጦርነትን አምጥቼ ሰዎችና እንስሶች በአጥፊ መሣሪያ እንዲወድሙ ባደርግ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወይ ንሰብን እንስሳን ካብኣ ኸጥፍእስ፥ ሰይፊ ኣብ ማእኸል እታ ምድሪ ይሕለፍ ኢለ፥ ሰይፊ ናብታ ምድሪ እንተ ኣምፃእኹ እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011 ወይስ ንሰብን እንስሳን ካብኣ ኼጽንትሲ፡ ሰይፊ ኣብ ማእከል እታ ሃገር ይሕለፍ፡ ኢለ ንሰይፊ ናብታ ሃገር እንተ ኣምጻእኩ፡