Ezekiel 14:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ቤት እስራኤል ደጊም ካባይ ኣይርሕቕን፡ ብዅሉ ኣበሳታቶም እውን ኣይርከስን እዩ። ንሳቶም ህዝበይ ምእንቲ ክኾኑ ኣነ ድማ ኣምላኽ ክኾኖም ግና ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይኸውም የእስራኤል ቤት ደግሞ ከእኔ ርቀው እንዳይስቱ፥ በኀጢአታቸውም ሁሉ እንዳይረክሱ ነው፤ እነርሱ ሕዝብ ይሆኑኛል፤ እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይኸውም የእስራኤል ቤት ደግሞ ከእኔ ርቀው እንዳይስቱ በኃጢአታቸውም ሁሉ እንዳይረክሱ ነው። እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይኸውም የእስራኤል ቤት ደግመው ከእኔ ርቀው እንዳይጠፉ፥ በመተላለፋቸውም ሁሉ እንዳይረክሱ ነው፥ እነርሱ ሕዝብ ይሆኑኛል እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ አሳቱ ታፐ ዎራ ቢክኖ፤ ባረንቱ ናጋራን ኡባን ባረንታ ቱንስክኖ። ኡንቱንቱ ታ አሳ ግዳና፤ ታንካ ኡንቱንቱ ጾሳ ግዳና። ሄ ዎደ ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Israa'eeliyaa asatuu taappe wora biikkino; barenttu nagaran ubbaan barentta tunissikkino. Unttunttu ta asaa gidana; taanikka unttunttu S'oossaa gidana. He wode taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele asay oge balidi taappe shaakettenna; simmidi ba nagaran ubbaan bana tunisenna. Istti ta dere gidana; tanikka istta Xoossa gidana› gees Ubbaa Haariza GODAY» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኦጌ ባሊዲ ታፔ ሻኬቴና፤ ሲሚዲ ባ ናጋራን ኡባን ባና ቱኒሴና። ኢስቲ ታ ዴሬ ጊዳና፤ ታኒካ ኢስታ ጾሳ ጊዳና› ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛፐ ጉየ እስራኤለ አሳይ ኦገ ባለትድ ታፐ ሃከና፤ ባንታ ናጋራን ባንታና ቱንሶኮና። ኤንቲ ታ አሰ ግዳና፤ ታንካ ኤንታ ፆሳ ግዳና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hizape guye Isra7eele asay oge baletidi taape haakenna; banta nagaran bantana tunisokona. Enti ta ase gidana; taanika enta Xoossaa gidana” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእንግዲህ የእስራኤል ሕዝብ መንገድ ስቶ ከእኔ አይለይም፤ ተመልሶም በኀጢአቱ ሁሉ ራሱን አያረክስም። እነርሱ ሕዝቤ ይሆናሉ፤ እኔም አምላካቸው እሆናለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንንም የማደርገው የእስራኤል ሕዝብ ወደ እኔ የሚያደርሰውን መንገድ ከእንግዲህ ወዲህ እንዳይስቱና በበደላቸው ሁሉ ዳግመኛ ራሳቸውን እንዳያረክሱ ነው፤ በዚህም ከጸኑ እኔ አምላካቸው እሆናለሁ። እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ፤” ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቤት እስራኤል ህዝበይ ኪዀኑ ኣነውን ኣምላኾም ክኸውን እምበር፡ ድሕርዚ ኻባይ ከይዝምብሉ፡ ሕጊ ብምፍራሶም ዘበለ ዂሉ ኸኣ ከይረኽሱስ፡ እቲ ነብዪ እኳ ተጠቢሩ ቓል እንተ ተዛረበ፡ ነቲ ነብዪ እቲ ኣነ እግዚኣብሄር እየ ዝጠበርክዎ። ኢደይ ናብኡ ኽዝርግሕ እየ እሞ ካብ ማእከል ህዝበይ እስራኤል ከጥፍኦ እየ። በደሎም ድማ ኪጾሩ እዮም፡ በደል እቲ ነብዪ ማዕረ በደል እቲ ሓታቲኡ ኪኸውን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |