Ezekiel 13:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ከንቱ ስለ ዝተዛረብኩምን ሓሶት ስለ ዝረኣኹምን፡ እምበኣርሲ እንሆ፡ ኣብ ልዕሌኹም ኣሎኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ከንቱ ነገ​ርን ስለ ተና​ገ​ራ​ችሁ፥ ሐሰ​ተኛ ራእ​ይ​ንም ስለ አያ​ችሁ፥ ስለ​ዚህ እነሆ እኔ በእ​ና​ንተ ላይ ነኝ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከንቱ ነገርን ስለ ተናገራችሁ ውሸተኛ ራእይንም ስላያችሁ፥ ስለዚህ፥ እነሆ፥ እኔ በእናንተ ላይ ነኝ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከንቱ ነገርን ስለ ተናገራችሁ፥ ውሸተኛ ራእይንም ስላያችሁ፥ እነሆ እኔ በእናንተ ላይ ነኝ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ዎርዶባ ሃሳዬዳ ድራዉነ ህንተ በኤዳ ሳጻይ ዎርዶ ግዶ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ህንተዉ ሞርከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte worddobaa haasayeedda dirawunne hintte be"eedda sas'ay worddo gido diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hinttew morkke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, «Intte yootida tinbiteynne intte be7ida ajjuutay wordo gidida gishshas tani intte bolla dendadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ «ኢንቴ ዮቲዳ ቲንቢቴይኔ ኢንቴ ቤኢዳ ኣጁታይ ዎርዶ ጊዲዳ ጊሻስ ታኒ ኢንቴ ቦላ ዴንዳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ህንተ በእዳ ቆንጨነ ህንተ ኦድዳ ትንብተይ ዎርዶ ግድያ ግሾ ታ ህንተዉ ሞርከ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; “Hinte be7ida qoncethanne hinte odida tinbitey wordo gidiya gisho ta hintew morke gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ቃላችሁ ሐሰት፣ ራእያችሁም ውሸት ስለሆነ እኔ በእናንተ ላይ ተነሥቻለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላቸዋል፦ “ሐሰትን ስለ ተናገራችሁና ራእያችሁም ውሸት ስለ ሆነ እኔ በእናንተ ላይ እነሣለሁ። ይህንን የተናገርኩ እኔ ጌታ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብሎም ኣሎ፦ “ከንቱነት ስለ እተዛረብኩም ሓሰት ራእይውን ስለ ዝረአኹም፥ ስለዙይ እኒሀኹ ኣነ ኣብ ልዕሌኹም እየ” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ከንቱነት ስለ እተዛበርብኩም ሓሶትውን ስለ ዝርኤኹም፡ ስለዚ እኔኹ ተሀንዲደኩም ኣለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።