Ezekiel 13:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር እዚ ይዛረብ ኣሎ፡ እናበልኩምሲ፡ ከንቱ ራእይዶ ኣይረኣኹምን፡ ሓሶት ጥንቆላንዶ ኣይኰንኩምን። ዋላ እኳ እንተዘይተዛረብኩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ሳልናገር፦ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎአል ስትሉ፥ ከንቱ ምዋርትን የተናገራችሁ፥ የሐሰት ራእይንም ያያችሁ አይደላችሁምን?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ሳልናገር። እግዚአብሔር እንዲህ ብሎአል ስትሉ፥ ከንቱ ራእይን ያያችሁ ውሸተኛንም ምዋርት የተናገራችሁ አይደላችሁምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ሳልናገር፦ ጌታ እንዲህ ብሏል ስትሉ፥ ከንቱ ራእይን አላያችሁምን፥ ውሸተኛንም ምዋርት አልተናገራችሁምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኦደናን ደእሺና፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ ያጊደ ኦድያ ህንተ ዎርዱዋ ሳጻነ ዎርዱዋ ሙሩኑዋ በእበይክቴ?’ ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani odennan de'ishiina, Med'inaa Goday hawaadan yaagee yaagiide odiyaa hintte wordduwaa sas'aanne wordduwaa murunuwaa be'ibeykkitee?› » yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani yootontta dishin, ‹GODAY hizgees› gishe intte wordo ajjuutanne wordo tinbite yootizayssa gidennee?» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ዮቶንታ ዲሺን፥ ‹ጎዳይ ሂዝጌስ› ጊሼ ኢንቴ ዎርዶ ኣጁታኔ ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቲዛይሳ ጊዴኔ?» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኦዶናሽን፥ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ያግድ ኦድያነ ዎርዶ ቆንጨ በኤይሳታነ ሙራንቾታ ግደከቲ?” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani odonnashin, Goday haysada yaagees yaagidi odiyanne wordo qoncethi be7eysatanne muranchota gideketii?” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ ሳልናገር፣ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል” ስትሉ ሐሰተኛ ራእይ ማየታችሁ፣ ውሸተኛስ ትንቢት መናገራችሁ አይደለምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ያልተናገርኩትን ‘እግዚአብሔር እንዲህ ይላል’ ብላችሁ በምትናገሩበት ጊዜ ሐሰተኛ ራእይን ያያችሁና ሟርትን ያሟረታችሁ አይደለምን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ኸይተዛረብኩስ ንስኻትኩም፥ ‘እግዚኣብሄር ይብል ኣሎ’ እትብሉ ዘለኹም ከንቱ ራእይዶ ኣይኮነን ዝረአኹምዎ? ትንቢት ሓሰትዶኸ ኣይኮነን እተዛረብኩምዎ?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ኸይተዛረብኩስ ንስኻትኩም፡ እግዚኣብሄር ይብል ኣሎ፡ እትብሉ ዘሎኹም፡ ከንቱ ራእይዶ ኣይኰነን ዝርኤኹምዎ ትንቢት ሓሶትዶኸ ኣይኰነን እተዛረብኩምዎ |