Ezekiel 13:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) “እግዚኣብሄር ይዛረብ ኣሎ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ኣይለኣኾምን” ዚብል ከንቱነትን ናይ ሓሶት ጥንቆላን ረኣዩ። ንኻልኦት ድማ ነቲ ቃል ከም ዘረጋግጹ ተስፋ ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሳይ​ል​ካ​ቸው፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይላል የሚሉ ሰዎች ሐሰ​ትን ያያሉ፤ ከን​ቱን ያም​ዋ​ር​ታሉ፤ ቃሉ​ንም ማጽ​ናት ይጀ​ም​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ሳይልካቸው። እግዚአብሔር ይላል የሚሉ ሰዎች ከንቱ ነገርንና ውሸተኛ ምዋርትን አይተዋል፤ ቃሉም ይጠና ዘንድ ተስፋ አስደርገዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ሳይልካቸው፦ ጌታ ይላል የሚሉ ሰዎች ከንቱ ነገርንና ውሸተኛ ሟርትን አይተዋል፥ ሆኖም ቃላቸው እንዲፈጸም ይጠብቃሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሳጻይ ዎርዱዋ፥ ቃይ ኡንቱንቱ ሙሩኑካ ዎርዱዋ። ኡንቱንቱ መና ጎዳይ ኪተናን፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ ያጊኖ። ያቲደ ኡንቱንቱ ኦዴዳዋ ጾሳይ ፖላና ያጊደ ናጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu sas'ay wordduwaa, k'ay unttunttu murunuukka wordduwaa. Unttunttu Med'inaa Goday kiittennan, Med'inaa Goday hawaadan yaagee yaagiino. Yaatiide unttunttu odeeddawaa S'oossay polana yaagiide naagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta ajjuutaynne istta tinbitey wordo. Istti GODAY kiittontta dishin GODAY hayssaththo gees› geettes. Isttika ba yootidayssi polettana giidi naageettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ኣጁታይኔ ኢስታ ቲንቢቴይ ዎርዶ። ኢስቲ ጎዳይ ኪቶንታ ዲሺን ጎዳይ ሃይሳ ጌስ› ጌቴስ። ኢስቲካ ባ ዮቲዳይሲ ፖሌታና ጊዲ ናጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ቆንጨይነ ኤንታ ብታይ ዎርዶ። ኤንቲ ጎዳይ ኪቶናሽን፥ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ያጎሶና። ኤንቲ ኦደይሳ ጎዳይ ፖላና ግድ ናጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta qoncethaynne enta bitay wordo. Enti Goday kiittonnashin, Goday haysada yaagees yaagosona. Enti odeysa Goday polana gidi naagoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ራእያቸው ሐሰት፣ ትንቢታቸው ውሸት ነው፤ እግዚአብሔር ሳይልካቸው፣ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል” ይላሉ፤ ይህም ሆኖ የተናገሩት ይፈጸማል ብለው ይጠብቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ራእያቸው ሐሰት ነው፤ ሟርታቸውም ውሸት ነው፤ እግዚአብሔር ሳይልካቸው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ይላሉ፤ ይህም ሆኖ ቃላቸው ተፈጻሚነት እንደሚኖረው ይገምታሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም እግዚኣብሄር እንተይለኣኾም፥ እግዚኣብሄር ይብል ኣሎ፥ ኢሎም ቃሎም ከም ዝፍፀም ዘተስፍዉ፥ ከንቱነትን ትንቢት ሓሰትን እዮም ዝረአዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም እግዚኣብሄር ከይለኣኾምሲ፡ እግዚኣብሄር ይብል ኣሎ፡ ኢሎም ቃሎም ከም ዚፍጸም ዘተስፈዉ፡ ከንቱነትን ትንቢት ሓሶትን እዮም ዝረኣዩ።