Ezekiel 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | “እግዚኣብሄር ይዛረብ ኣሎ፡ እግዚኣብሄር ከኣ ኣይለኣኾምን” ዚብል ከንቱነትን ናይ ሓሶት ጥንቆላን ረኣዩ። ንኻልኦት ድማ ነቲ ቃል ከም ዘረጋግጹ ተስፋ ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ሳይልካቸው፦ እግዚአብሔር ይላል የሚሉ ሰዎች ሐሰትን ያያሉ፤ ከንቱን ያምዋርታሉ፤ ቃሉንም ማጽናት ይጀምራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ሳይልካቸው። እግዚአብሔር ይላል የሚሉ ሰዎች ከንቱ ነገርንና ውሸተኛ ምዋርትን አይተዋል፤ ቃሉም ይጠና ዘንድ ተስፋ አስደርገዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ሳይልካቸው፦ ጌታ ይላል የሚሉ ሰዎች ከንቱ ነገርንና ውሸተኛ ሟርትን አይተዋል፥ ሆኖም ቃላቸው እንዲፈጸም ይጠብቃሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሳጻይ ዎርዱዋ፥ ቃይ ኡንቱንቱ ሙሩኑካ ዎርዱዋ። ኡንቱንቱ መና ጎዳይ ኪተናን፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ ያጊኖ። ያቲደ ኡንቱንቱ ኦዴዳዋ ጾሳይ ፖላና ያጊደ ናጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu sas'ay wordduwaa, k'ay unttunttu murunuukka wordduwaa. Unttunttu Med'inaa Goday kiittennan, Med'inaa Goday hawaadan yaagee yaagiino. Yaatiide unttunttu odeeddawaa S'oossay polana yaagiide naagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta ajjuutaynne istta tinbitey wordo. Istti GODAY kiittontta dishin GODAY hayssaththo gees› geettes. Isttika ba yootidayssi polettana giidi naageettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ኣጁታይኔ ኢስታ ቲንቢቴይ ዎርዶ። ኢስቲ ጎዳይ ኪቶንታ ዲሺን ጎዳይ ሃይሳ ጌስ› ጌቴስ። ኢስቲካ ባ ዮቲዳይሲ ፖሌታና ጊዲ ናጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ቆንጨይነ ኤንታ ብታይ ዎርዶ። ኤንቲ ጎዳይ ኪቶናሽን፥ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ያጎሶና። ኤንቲ ኦደይሳ ጎዳይ ፖላና ግድ ናጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta qoncethaynne enta bitay wordo. Enti Goday kiittonnashin, Goday haysada yaagees yaagosona. Enti odeysa Goday polana gidi naagoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ራእያቸው ሐሰት፣ ትንቢታቸው ውሸት ነው፤ እግዚአብሔር ሳይልካቸው፣ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል” ይላሉ፤ ይህም ሆኖ የተናገሩት ይፈጸማል ብለው ይጠብቃሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ራእያቸው ሐሰት ነው፤ ሟርታቸውም ውሸት ነው፤ እግዚአብሔር ሳይልካቸው እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ይላሉ፤ ይህም ሆኖ ቃላቸው ተፈጻሚነት እንደሚኖረው ይገምታሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም እግዚኣብሄር እንተይለኣኾም፥ እግዚኣብሄር ይብል ኣሎ፥ ኢሎም ቃሎም ከም ዝፍፀም ዘተስፍዉ፥ ከንቱነትን ትንቢት ሓሰትን እዮም ዝረአዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም እግዚኣብሄር ከይለኣኾምሲ፡ እግዚኣብሄር ይብል ኣሎ፡ ኢሎም ቃሎም ከም ዚፍጸም ዘተስፈዉ፡ ከንቱነትን ትንቢት ሓሶትን እዮም ዝረኣዩ። |