Ezekiel 13:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ሃጓፋት ኣይደየብኩምን፡ ብመዓልቲ እግዚኣብሄር ንቤት እስራኤል ኣብ ውግእ ደው ኪብሉ ሓጹር ኣይገበርኩምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ተሰበረው ቅጥር አልወጣችሁም፤ በእግዚአብሔርም ቀን በሰልፍ ትቆሙ ዘንድ ለእስራኤል ቤት ቅጥርን አልሠራችሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ተሰበረው ቅጥር አልወጣችሁም፥ በእግዚአብሔርም ቀን በሰልፍ ትቆሙ ዘንድ ለእስራኤል ቤት ቅጥር አልሠራችሁም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታ ቀን ጦርነቱን መቋቋም እንዲችል ወደ ተሰበረው ቅጥር አልወጣችሁም፥ ወይም ለእስራኤል ቤት ቅጥር አልጠገናችሁም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ጋላስ ድርሳይ ኦላን ምን ኤቃናዳን፥ እስራኤልያ አሳይ ድርሳ ግምቢያ ዛር ግምቢ ምንሳናዉ፥ ግምቢ ኮለቴዳሳ ፑደ ብበይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa gallassi dirssay olan min ek'k'anaadan, Israa'eeliyaa Asay dirssaa gimbbiyaa zaari gimbbi minisanaw, gimbbii koletteeddasaa pude bibeykkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA gallassan yiza olan dirsay minni eqqanaas dandayana mala phalqettida Isra7eele gimbeza minththi gimbanaas intte hee kezibeekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ጋላሳን ዪዛ ኦላን ዲርሳይ ሚኒ ኤቃናስ ዳንዳያና ማላ ጳልቄቲዳ ኢስራኤሌ ጊምቤዛ ሚን ጊምባናስ ኢንቴ ሄ ኬዚቤኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ጋላሳን ኦላን ምንድ ኤቃና መላ እስራኤለ አሳ ድርሳ ግምብያ ምንድ ኤስቤከታ፤ ፑደ ላለትዳ በሳ ከይበከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa gallasan olan minnidi eqana mela Isra7eele asaa dirsa gimbiya minthidi essibeeketa; pude laaletida bessaa keybeketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር ቀን በሚሆነው ጦርነት ጸንቶ መቆም እንዲችል፣ የተሰነጠቀውን ቅጥር ለእስራኤል ቤት ለመጠገን ወደዚያ አልወጣችሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእግዚአብሔር ቀን ጦርነቱን ለመቋቋም ይቻል ዘንድ ወደ ፍርስራሹ አልወጣችሁም፤ ወይም የእስራኤልን ቅጥር አልጠገናችሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እግዚኣብሄር ኣብ ኲናት ቀጥ ኢልኩም ክትቆሙ፥ ናብቲ ፍራስ ኣይወፃእኹምን፤ ኣብ ዙርያ ቤት እስራኤልውን ቅፅሪ ኣይሰራሕኹምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እግዚኣብሄር ኣብ ኲናት ቀጥ ኢልኩም ክትቈሙስ፡ ናብቲ ፍራስ ኣይወጻእኩምን፡ ኣብ ዙርያ ቤት እስራኤልውን ቀጽሪ ኣይሰራሕኩምን። |