Ezekiel 13:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንልቢ ጻድቃን ብሓሶት ስለ ዘሕዘንኩሞ፡ ኣነ ዘይሓዘንኩ። ካብ ክፉእ መገዱ ከይምለስ ድማ ኣእዳው ረሲኣን ኣደልደለ፣ ህይወት ብምትስፋው። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ያልመለስሁትን የጻድቁን ልብ ወደ ዐመፃ መልሳችኋልና፥ በሕይወትም ይኖር ዘንድ ከክፉ መንገድ እንዳይመለስ የኀጢአተኛውን እጅ አበርትታችኋልና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ያላሳዘንሁትን የጻድቁን ልብ በውሸት አሳዝናችኋልና፥ በሕይወትም ይኖር ዘንድ ከክፉ መንገድ እንዳይመለስ የኃጢአተኛውን እጅ አበርትታችኋልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምክንያቱም እኔ ያላሳዘንሁትን የጻድቁን ልብ በውሸት አሳዝናችኋልና፥ ከክፉ መንገዱ ተመልሶ በሕይወትም እንዳይኖር የኃጢአተኛውን እጅ አበርትታችኋልና፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ካዮያቤና ጽሎ አሳ ዎዛና ህንተ ዎርዱዋን ካዮዪታ፤ ናጋራንቻቱካ ባረንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ስሚደ፥ ባረንቱ ሸምፑዋ አሸናዳን፥ ህንተ ኡንቱንታ ምንድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani kayyoyyabeena s'illo asaa wozanaa hintte wordduwaan kayyoyiita; nagaranchchatuukka barenttu iita oosuwaappe simmiide, barenttu shemppuwaa ashshenaadan, hintte unttuntta mintsetseeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani qohontta xilloza intte wordora ceecissida gishshas, nagaranchchay ba iita ogeppe simmidi ba shemppo ashshontta mala intte iza iza nagaran minththeththideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ቆሆንታ ጺሎዛ ኢንቴ ዎርዶራ ጬጪሲዳ ጊሻስ፥ ናጋራንቻይ ባ ኢታ ኦጌፔ ሲሚዲ ባ ሼምፖ ኣሾንታ ማላ ኢንቴ ኢዛ ኢዛ ናጋራን ሚንዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ አዛንቦና ፅሎ አሳ ዎዛና ህንተ ዎርዶን አዛንደታ፤ ናጋራንቾት ባንታ ኢታ ኦሱዋፐ ስሚድ፥ ባንታ ሸምፑዋ አሾና መላ ኤንታ ምንደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani azzanthaboonna xillo asaa wozanaa hinte wordon azzanthideta; nagaranchoti banta iita oosuwape simmidi, banta shempuwa ashshona mela enta minthideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ ያላሳዘንሁትን ጻድቅ በውሸት ስላሳዘናችሁ፣ ኀጢአተኛም ከክፉ መንገዱ ተመልሶ ሕይወቱን እንዳያድን በኀጢአቱ ስላበረታታችሁት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኔ ተስፋ ያላስቈረጥኳቸውን ጻድቃንን ሐሰት በመናገር ተስፋ አስቈርጣችኋል፤ ክፉዎች ሕይወታቸውን ለማዳን ከኃጢአታቸው እንዳይመለሱ አደፋፍራችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንልቢ እቲ ፃድቕ ኣነ ኸሕዝኖ ዘይደለኹስ፥ ንስኻትክን ብሓሰት ስለ ዘሕዘንክናኦ፥ እቲ ሓጥእ ካብ መንገዲ ሓጢኣት ከይምለስ እሞ ኸይድሕንስ፥ ኣእዳዉ ስለ ዘበርታዕኽን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንልቢ እቲ ጻድቕ፡ ኣነ ኽሕዝኖ ዘይደሌኹስ፡ ንስኻትክን ብሓሶት ስለ ዘሕዘንክናኦ፡ እቲ ረሲእ፡ ካብ መገዲ ረሲእነት ከይምለስ እሞ ከይድሕንሲ፡ ኣእዳዉ ስለ ዘበርታዕክን፡ |