Ezekiel 13:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንልቢ ጻድቃን ብሓሶት ስለ ዘሕዘንኩሞ፡ ኣነ ዘይሓዘንኩ። ካብ ክፉእ መገዱ ከይምለስ ድማ ኣእዳው ረሲኣን ኣደልደለ፣ ህይወት ብምትስፋው።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም ያል​መ​ለ​ስ​ሁ​ትን የጻ​ድ​ቁን ልብ ወደ ዐመፃ መል​ሳ​ች​ኋ​ልና፥ በሕ​ይ​ወ​ትም ይኖር ዘንድ ከክፉ መን​ገድ እን​ዳ​ይ​መ​ለስ የኀ​ጢ​አ​ተ​ኛ​ውን እጅ አበ​ር​ት​ታ​ች​ኋ​ልና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም ያላሳዘንሁትን የጻድቁን ልብ በውሸት አሳዝናችኋልና፥ በሕይወትም ይኖር ዘንድ ከክፉ መንገድ እንዳይመለስ የኃጢአተኛውን እጅ አበርትታችኋልና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምክንያቱም እኔ ያላሳዘንሁትን የጻድቁን ልብ በውሸት አሳዝናችኋልና፥ ከክፉ መንገዱ ተመልሶ በሕይወትም እንዳይኖር የኃጢአተኛውን እጅ አበርትታችኋልና፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ካዮያቤና ጽሎ አሳ ዎዛና ህንተ ዎርዱዋን ካዮዪታ፤ ናጋራንቻቱካ ባረንቱ ኢታ ኦሱዋፐ ስሚደ፥ ባረንቱ ሸምፑዋ አሸናዳን፥ ህንተ ኡንቱንታ ምንድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani kayyoyyabeena s'illo asaa wozanaa hintte wordduwaan kayyoyiita; nagaranchchatuukka barenttu iita oosuwaappe simmiide, barenttu shemppuwaa ashshenaadan, hintte unttuntta mintsetseeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani qohontta xilloza intte wordora ceecissida gishshas, nagaranchchay ba iita ogeppe simmidi ba shemppo ashshontta mala intte iza iza nagaran minththeththideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ቆሆንታ ጺሎዛ ኢንቴ ዎርዶራ ጬጪሲዳ ጊሻስ፥ ናጋራንቻይ ባ ኢታ ኦጌፔ ሲሚዲ ባ ሼምፖ ኣሾንታ ማላ ኢንቴ ኢዛ ኢዛ ናጋራን ሚንዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ አዛንቦና ፅሎ አሳ ዎዛና ህንተ ዎርዶን አዛንደታ፤ ናጋራንቾት ባንታ ኢታ ኦሱዋፐ ስሚድ፥ ባንታ ሸምፑዋ አሾና መላ ኤንታ ምንደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani azzanthaboonna xillo asaa wozanaa hinte wordon azzanthideta; nagaranchoti banta iita oosuwape simmidi, banta shempuwa ashshona mela enta minthideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ ያላሳዘንሁትን ጻድቅ በውሸት ስላሳዘናችሁ፣ ኀጢአተኛም ከክፉ መንገዱ ተመልሶ ሕይወቱን እንዳያድን በኀጢአቱ ስላበረታታችሁት፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ተስፋ ያላስቈረጥኳቸውን ጻድቃንን ሐሰት በመናገር ተስፋ አስቈርጣችኋል፤ ክፉዎች ሕይወታቸውን ለማዳን ከኃጢአታቸው እንዳይመለሱ አደፋፍራችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንልቢ እቲ ፃድቕ ኣነ ኸሕዝኖ ዘይደለኹስ፥ ንስኻትክን ብሓሰት ስለ ዘሕዘንክናኦ፥ እቲ ሓጥእ ካብ መንገዲ ሓጢኣት ከይምለስ እሞ ኸይድሕንስ፥ ኣእዳዉ ስለ ዘበርታዕኽን፥
Amharic Tigrinya 2011 ንልቢ እቲ ጻድቕ፡ ኣነ ኽሕዝኖ ዘይደሌኹስ፡ ንስኻትክን ብሓሶት ስለ ዘሕዘንክናኦ፡ እቲ ረሲእ፡ ካብ መገዲ ረሲእነት ከይምለስ እሞ ከይድሕንሲ፡ ኣእዳዉ ስለ ዘበርታዕክን፡