Ezekiel 13:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ልዕሊ እቶም ዚንበዩ ነብያት እስራኤል ተነበ፡ ነቶም ካብ ልቦም ዚንበዩ ድማ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! ትንቢት በሚናገሩ በእስራኤል ነቢያት ላይ ትንቢት ተናገር፤ ከገዛ ልባቸውም ትንቢት የሚናገሩትን፦ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ በላቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት በሚናገሩ በእስራኤል ነቢያት ላይ ትንቢት ተናገር፥ ከገዛ ልባቸውም ትንቢት የሚናገሩትን። የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ በላቸው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት በሚናገሩ በእስራኤል ነቢያት ላይ ትንቢት ተናገር፥ ከገዛ ልባቸውም ትንቢት የሚናገሩትን እንዲህ በላቸው፦ የጌታን ቃል ስሙ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያን ሀእ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ቦላ ትምቢትያ ኦዳ። ባረንቱ ቆፋፐ ደንዲደ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘መና ጎዳ ቃላ ስስተ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaan ha"i timbbitiyaa odiyaawanttu bolla timbbitiyaa oda. Barenttu k'ofaappe denddiide, timbbitiyaa odiyaawantta hawaadan yaaga; ‹Med'inaa Godaa k'aalaa sisite! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Tinbite yootiza Isra7eele nabeta bolla neni tinbite yoota; baappe medhdhi ekkidi tinbite yootizayta, GODAA qaala siyite! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ቲንቢቴ ዮቲዛ ኢስራኤሌ ናቤታ ቦላ ኔኒ ቲንቢቴ ዮታ፤ ባፔ ሜ ኤኪዲ ቲንቢቴ ዮቲዛይታ፥ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ አሳ ናአዉ፥ እስራኤለን ትንብተ ኦድያ ናበታ ቦላ ነ ትንብተ ኦዳ። ባንታዉ መ ከስድ ትንብተ ኦደይሳታ ሀይሳዳ ያጋ፤ ጎዳ ቃላ ስእተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno asa na7aw, Isra7eelen tinbite odiya nabeta bolla ne tinbite oda. Bantaw medhi kessidi tinbite odeyisata haysada yaaga; Godaa qaala si7ite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ትንቢት በሚናገሩት በእስራኤል ነቢያት ላይ ትንቢት ተናገር፤ ከገዛ ራሳቸው ትንቢት የሚናገሩትን እንዲህ በላቸው፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! ከራሳቸው ሐሳብ አፍልቀው ትንቢት በሚናገሩ የእስራኤል ነቢያት ላይ ትንቢት ተናገር፤ ይልቅስ የእግዚአብሔርን ቃል እንዲሰሙ ንገራቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ነቶም ዝንበዩ ዘለዉ ነቢያት እስራኤል፥ ኣንፃሮም ተነበየሎም፤ ነቶም ካብ ልቦም ፈጢሮም ዝንበዩ ዘለዉውን፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ” ኢልካ ንገሮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ነቶም ዚንበዩ ዘለዉ ነብያት እስራኤል ኣንጻሮም ተነበየሎም፡ ነቶም ካብ ልቦም ሀንዲሶም ዚንበዩ ዘለዉውን፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ ኢልካ ንገሮም። |