Ezekiel 13:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ብተመሳሳሊ፡ ናብተን ካብ ልበን ዚንበያ ኣዋልድ ህዝብኻ ገጽካ ኣንብር። ኣንጻሮም ድማ ተነበ፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ! ከልባቸው አንቅተው ትንቢት በሚናገሩ በሕዝብህ ሴቶች ልጆች ላይ ፊትህን አድርግ፤ ትንቢትም ተናገርባቸው፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ከገዛ ልባቸው ትንቢት በሚናገሩ በሕዝብህ ሴቶች ልጆች ላይ ፊትህን አድርግ፤ ትንቢትም ተናገርባቸው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን ከልባቸው ትንቢት ወደሚናገሩት ወደ ሕዝብህ ሴቶች ልጆች አድርግ፥ ትንቢትም ተናገርባቸው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ባረንቱ ቆፋፐ ደንዲደ፥ ትምቢትያ ኦድያ ነ አሳ ማጫ አሳቱዋኮ ሀእ ነ ሶምኡዋ ደረቃን ዛራ፤ ኡንቱንቱ ቦላ ትምቢትያ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, barenttu k'ofaappe denddiide, timbbitiyaa odiyaa ne asaa mac'c'a asatuwaakko ha"i ne som"uwaa derek'k'aan zaara; unttunttu bolla timbbitiyaa oda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Baappe medhdhi ekkidi tinbite yootiza intte deraa macca naytakko ne ayfeso hanqon zaara; istta bolla tinbite yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ባፔ ሜ ኤኪዲ ቲንቢቴ ዮቲዛ ኢንቴ ዴራ ማጫ ናይታኮ ኔ ኣይፌሶ ሃንቆን ዛራ፤ ኢስታ ቦላ ቲንቢቴ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ባንታ ቆፋን ደንድድ፥ ትንብተ ኦድያ ማጫሳ ደሬቃ ፄላዳ ኤንታ ቦላ ትንብተ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno asa na7aw, banta qofan dendidi, tinbite odiya maccasa dereeqa xeellada enta bolla tinbite oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁንም የሰው ልጅ ሆይ፤ ከራሳቸው አመንጭተው ትንቢት ወደሚናገሩ ወደ ሕዝብህ ሴቶች ልጆች ፊትህን መልስ፤ ትንቢትም ተናገርባቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “አሁንም የሰው ልጅ ሆይ! በሕዝብህ መካከል ከአሳባቸው አፍልቀው ትንቢት በሚናገሩት ሴቶች ላይ አተኲረህ ትንቢት ተናገርባቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንስኻውን ኣታ ወዲ ሰብ፥ ገፅካ ናብተን ካብ ልበን ፈጢረን ዝንበያ ኣዋልድ ህዝብኻ ኣብል፤ ኣንፃረን ድማ ተነበየለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻውን ኣታ ወዲ ሰብ፡ ገጽካ ናብተን ካብ ልበን ሃንዲሰን ዚንበያ ኣዋልድ ህዝብኻ ኣብል ኣንጻረን ድማ ተነበየለን፡ |