Ezekiel 13:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚኣቶም ብዛዕባ የሩሳሌም ዚንበዩን ገጻ ሰላም ዚርእዩን ነብያት እስራኤል እዮም፣ ሰላም ግና የልቦን፣ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የሚናገሩ፥ የሰላምንም ራእይ የሚያዩላት የእስራኤል ነቢያት ናቸው፤ ሰላምም የለም፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የሚናገሩ የሰላምን ራእይ የሚያዩላት የእስራኤል ነቢያት ናቸው፥ ሰላምም የለም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩ፥ ሰላም ሳይኖር የሰላምን ራእይ ያዩላት የእስራኤል ነቢያት ናቸው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያን ደእያ፥ የሩሳላመባ ትምቢትያ ኦዴዳዋንቱ፥ ሳሩ ባይናን አዉ ሳሩዋ ሳፃ በኤዳዋንቱ፥ ኡንቱንቱ ደእክኖ’ ያጋይ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaan de'iyaa, Yerusaalamebaa timbbitiyaa odeeddawanttu, saruu bayinnan aw saruwaa sas'aa be'eeddawanttu, unttunttu de'ikkino› yaagay. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaames tinbite yootidaytinne saroy baynda dishin saroteththa ajjuuta izis be7ida Isra7eele nabeti dhayda› gays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜስ ቲንቢቴ ዮቲዳይቲኔ ሳሮይ ባይንዳ ዲሺን ሳሮቴ ኣጁታ ኢዚስ ቤኢዳ ኢስራኤሌ ናቤቲ ይዳ› ጋይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለን ደእያ ናበት፥ የሩሳላመባ ትንብተ ኦደይሳት፥ ሳሮይ ባይናሽን ሳሮ ቆንጨ በኤይሳት ዶኮና’ ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eelen de7iya nabeti, Yerusalaameba tinbite odeysati, saroy baynashin saro qoncethi be7eysati dookona’ ” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩላትና ሰላም ሳይኖር የሰላም ራእይ ያዩላት የእስራኤል ነቢያት ጠፍተዋል”፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩና ራእይ ያዩ ሰላም ሳይኖር ‘ሰላም አለ’ ያሉ የእስራኤል ነቢያት ናቸው፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ከዓ እቶም ብዛዕባ ኢየሩሳሌም ዝንበዩ፥ ራእይ ሰላም ዝሪኡላ ዘለዉ ነቢያት እስራኤል እዮም፤ ግና ሰላም የለን፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም እቶም ብዛዕባ የሩሳሌም ዚንበዩ፡ ሰላም ዜልቦስ ራእይ ሰላም ዚርእዩላ ዘለዉ ነብያት እስራኤል እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |