Ezekiel 13:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣቶም ብዛዕባ የሩሳሌም ዚንበዩን ገጻ ሰላም ዚርእዩን ነብያት እስራኤል እዮም፣ ሰላም ግና የልቦን፣ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ር​ሱም ስለ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ትን​ቢት የሚ​ና​ገሩ፥ የሰ​ላ​ም​ንም ራእይ የሚ​ያ​ዩ​ላት የእ​ስ​ራ​ኤል ነቢ​ያት ናቸው፤ ሰላ​ምም የለም፥” ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የሚናገሩ የሰላምን ራእይ የሚያዩላት የእስራኤል ነቢያት ናቸው፥ ሰላምም የለም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩ፥ ሰላም ሳይኖር የሰላምን ራእይ ያዩላት የእስራኤል ነቢያት ናቸው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያን ደእያ፥ የሩሳላመባ ትምቢትያ ኦዴዳዋንቱ፥ ሳሩ ባይናን አዉ ሳሩዋ ሳፃ በኤዳዋንቱ፥ ኡንቱንቱ ደእክኖ’ ያጋይ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaan de'iyaa, Yerusaalamebaa timbbitiyaa odeeddawanttu, saruu bayinnan aw saruwaa sas'aa be'eeddawanttu, unttunttu de'ikkino› yaagay. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaames tinbite yootidaytinne saroy baynda dishin saroteththa ajjuuta izis be7ida Isra7eele nabeti dhayda› gays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሩሳላሜስ ቲንቢቴ ዮቲዳይቲኔ ሳሮይ ባይንዳ ዲሺን ሳሮቴ ኣጁታ ኢዚስ ቤኢዳ ኢስራኤሌ ናቤቲ ይዳ› ጋይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለን ደእያ ናበት፥ የሩሳላመባ ትንብተ ኦደይሳት፥ ሳሮይ ባይናሽን ሳሮ ቆንጨ በኤይሳት ዶኮና’ ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eelen de7iya nabeti, Yerusalaameba tinbite odeysati, saroy baynashin saro qoncethi be7eysati dookona’ ” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩላትና ሰላም ሳይኖር የሰላም ራእይ ያዩላት የእስራኤል ነቢያት ጠፍተዋል”፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩና ራእይ ያዩ ሰላም ሳይኖር ‘ሰላም አለ’ ያሉ የእስራኤል ነቢያት ናቸው፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሳቶም ከዓ እቶም ብዛዕባ ኢየሩሳሌም ዝንበዩ፥ ራእይ ሰላም ዝሪኡላ ዘለዉ ነቢያት እስራኤል እዮም፤ ግና ሰላም የለን፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንሳቶም እቶም ብዛዕባ የሩሳሌም ዚንበዩ፡ ሰላም ዜልቦስ ራእይ ሰላም ዚርእዩላ ዘለዉ ነብያት እስራኤል እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።