Ezekiel 13:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ብዘይተረረ ጭቃ ዚለኽይዎ፡ ከም ዚወድቕ ንገሮም። ንስኻትኩም ድማ ዓበይቲ በረድ ክትወድቁ ኢኹም። ህቦብላዊ ንፋስ ድማ ክቕድዶ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያለ ገለባም ለሚመርጉት ሰዎች፦ ይወድቃል በላቸው። የሚያሰጥም ዝናብ ይዘንባል፤ ታላቅም የበረዶ ድንጋይ በራሳቸው ላይ አወርዳለሁ፤ እነርሱም ይወድቃሉ፤ ኀይለኛ ዐውሎ ነፋስም ይሰነጣጥቀዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ገለባ በሌለበት ጭቃ ለሚመርጉት ሰዎች። ይወድቃል በላቸው። የሚያሰጥም ዝናብ ይዘንባል፥ ታላቅም የበረዶ ድንጋይ ይወድቃል፥ ዐውሎ ነፋስም ይሰነጣጥቀዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኖራ የሚቀቡትን እንዲህ በላቸው፦ ይወድቃል፤ ዶፍ ዝናብ ይዘንባል፥ ታላቅም የበረዶ ድንጋዮች ይወድቃሉ፥ ዐውሎ ነፋስም ይሰነጣጥቀዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ሄ ቦሹንቻ ኦክያዋንታ፥ ‘ሄ ህንተ ኦኬዳ ግምቢ ኩንዳና! ዎልቃማ እራይ ቡካና፤ ቃይ ታን ጾሳይ ኦርዶ ሻቻ ዱገ የጋና፤ ኢታ ጎቲካ ደንዳና’ ያጊደ ኦድተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, he booshunchchaa okkiyaawantta, ‹He hintte okkeedda gimbbii kunddana! Wolk'k'aama iray bukkana; k'ay taani S'oossay orddo shachchaa duge yeggana; iita gotiikka denddana› yaagiide odite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas aannon meeshizaytas, ‹Keelazi woddanayssa yoota! Handzdzidze iray bukkana; tani wolqqama shuchcha mala shach yeddana; gote carkoyka dendana› giidi yootite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣኖን ሜሺዛይታስ፥ ‹ኬላዚ ዎዳናይሳ ዮታ! ሃን ኢራይ ቡካና፤ ታኒ ዎልቃማ ሹቻ ማላ ሻች ዬዳና፤ ጎቴ ጫርኮይካ ዴንዳና› ጊዲ ዮቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ቦቅንተ ትየይሳታስ፤ ሀ ህንተ ትይዳ ግምበይ ኩንዳና፤ ዎልቃማ እር ቡካና። ታኒ ግታ ሻች የጋና፤ ዎልቃማ ጎተይ ደንዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha booqinte tiyeysatas; ha hinte tiyida gimbey kundana; wolqaama iri bukana. Taani gita shachi yeggana; wolqaama gotey dendana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በኖራ ለሚለስኑት ካቡ እንደሚወድቅ ንገራቸው። ዶፍ ይወርዳል፤ ታላቅ የበረዶ ድንጋይ እሰድዳለሁ፤ ዐውሎ ነፋስም ይነሣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዶፍ ዝናብ ይዘንባል ታላቅ የበረዶ ድንጋዮች ይወርዳሉ፤ ዐውሎ ነፋስም ይነሣል፤ ስለዚህ ግድግዳውን ቀለም ለቀቡ ሰዎች ግድግዳው ይወድቃል በላቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ሓሰር ብዘይብሉ ጭቃ ዝመርጉ ሰባት፥ ክወድቕ እዩ በሎም። ዝደማስስ ዝናም ክዘንም እዩ፤ ኣውሎ ንፋስ ከዓ ኸፍርሶ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ብዘይ ቀውም ጸብሪ ዚልቅልቅዎስ፡ ኪወድቕ እዩ፡ በሎም። ዚደማስስ ዝናም ኪዘንም እዩ፡ ኣቱም ኣእማን በረድ፡ ክትወድቁ ኢኹም፡ ህቦብላ ንፋስ ከኣ ኬፍርሶ እዩ። |