Ezekiel 13:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከመይሲ፡ ንህዝበይ፡ ሰላም! ሰላም ድማ ኣይነበረን፤ ሓደ መንደቕ ሰርሐ፡ እንሆ ድማ፡ ካልኦት ብዘይተረረ ጭቃ ኣንጸፍዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰላም ሳይ​ኖር፦ ሰላም እያሉ ሕዝ​ቤን አታ​ል​ለ​ዋ​ልና፤ አን​ዱም ሰው ቅጥር ሲሠራ እነ​ርሱ ያለ​ገ​ለባ ይመ​ር​ጉ​ታል፤ ይወ​ድ​ቃ​ልም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰላም ሳይኖር። ሰላም እያሉ ሕዝቤን አታልለዋልና፤ አንዱም ሰው ቅጥር ሲሠራ፥ እነሆ፥ ገለባ በሌለበት ጭቃ ይመርጉታልና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምክንያቱም ሰላም ሳይኖር ሰላም እያሉ ሕዝቤን አታልለዋልና፥ አንድ ሰው ቅጥር ሲሠራ፥ እነሆ በኖራ ይቀቡታል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሳሩ ባይናን ደእሺና፥ ኡንቱንቱ ታ አሳ፥ ‘ሳአይ ሳራ!’ ያጊደ ዎራ ካለድኖ። ቃይ አሳይ ሹቻ ጮ ኬሊደ ድርና፥ ኡንቱንቱ ቦሹንቻ ኦኪኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Saruu bayinnan de'ishiina, unttunttu ta asaa, ‹Sa'ay sara!› yaagiide wora kaaletseeddino. K'ay Asay shuchchaa c'oo keeliide dirina, unttunttu booshunchchaa okkiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Saroy baynda dishin, ‹Saroy dees› gishe ta deraa baleththeettes; qasse derezi shuch keelishin istti aannon meesheettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሳሮይ ባይንዳ ዲሺን፥ ‹ሳሮይ ዴስ› ጊሼ ታ ዴራ ባሌቴስ፤ ቃሴ ዴሬዚ ሹች ኬሊሺን ኢስቲ ኣኖን ሜሼቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሳሮይ ባይናሽን ሳእ ሳሮ ያግድ ታ አሳ ባለሶና። አሳይ ሹቹ ኬልድ ዶርን፥ ኤንቲ ቦቅንተ ትዮሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Saroy baynashin sa7i saro yaagidi ta asaa balethoosona. Asay shuchu keelidi doorin, enti booqinte tiyoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ሰላም ሳይኖር፣ “ሰላም አለ” እያሉ ሕዝቤን ያስታሉ፤ ሕዝቡ ካብ ሲሠራ እነርሱ በኖራ ይለስናሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነዚህ ነቢያት የማይታመኑ ሆኑ፤ ሰላም በሌለበት ሰላም አለ ብለው ለሕዝቤ ይናገራሉ፤ የዘመመ ግድግዳን ቀለም በመቀባት ያደሱ የሚመስላቸው ሠራተኞችን ይመስላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሰላም ዘየለስ፥ ሰላም ኣሎ፥ ኢሎም ንህዝበይ ኣስሒቶም እዮም፤ ንሱ መንደቕ እንተ ነደቐ እንሆ ንሳቶም ሓሰር ብዘይብሉ ጭቃ ይመርግዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ሰላም ዜልቦስ፡ ሰላም ኣሎ፡ ኢሎም ንህዝበይ ስለ ዘስሐትዎ፡ እወ ስለ ዘስሐትዎ፡ ንሱ መንደቕ እንተ ነደቐ፡ እንሆ፡ ንሳቶም ብዘይ ቀውም ጸብሪ ይልቕልቕዎ ኣለዉ።