Ezekiel 13:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከመይሲ፡ ንህዝበይ፡ ሰላም! ሰላም ድማ ኣይነበረን፤ ሓደ መንደቕ ሰርሐ፡ እንሆ ድማ፡ ካልኦት ብዘይተረረ ጭቃ ኣንጸፍዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰላም ሳይኖር፦ ሰላም እያሉ ሕዝቤን አታልለዋልና፤ አንዱም ሰው ቅጥር ሲሠራ እነርሱ ያለገለባ ይመርጉታል፤ ይወድቃልም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰላም ሳይኖር። ሰላም እያሉ ሕዝቤን አታልለዋልና፤ አንዱም ሰው ቅጥር ሲሠራ፥ እነሆ፥ ገለባ በሌለበት ጭቃ ይመርጉታልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምክንያቱም ሰላም ሳይኖር ሰላም እያሉ ሕዝቤን አታልለዋልና፥ አንድ ሰው ቅጥር ሲሠራ፥ እነሆ በኖራ ይቀቡታል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሳሩ ባይናን ደእሺና፥ ኡንቱንቱ ታ አሳ፥ ‘ሳአይ ሳራ!’ ያጊደ ዎራ ካለድኖ። ቃይ አሳይ ሹቻ ጮ ኬሊደ ድርና፥ ኡንቱንቱ ቦሹንቻ ኦኪኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Saruu bayinnan de'ishiina, unttunttu ta asaa, ‹Sa'ay sara!› yaagiide wora kaaletseeddino. K'ay Asay shuchchaa c'oo keeliide dirina, unttunttu booshunchchaa okkiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Saroy baynda dishin, ‹Saroy dees› gishe ta deraa baleththeettes; qasse derezi shuch keelishin istti aannon meesheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሳሮይ ባይንዳ ዲሺን፥ ‹ሳሮይ ዴስ› ጊሼ ታ ዴራ ባሌቴስ፤ ቃሴ ዴሬዚ ሹች ኬሊሺን ኢስቲ ኣኖን ሜሼቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሳሮይ ባይናሽን ሳእ ሳሮ ያግድ ታ አሳ ባለሶና። አሳይ ሹቹ ኬልድ ዶርን፥ ኤንቲ ቦቅንተ ትዮሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Saroy baynashin sa7i saro yaagidi ta asaa balethoosona. Asay shuchu keelidi doorin, enti booqinte tiyoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሰላም ሳይኖር፣ “ሰላም አለ” እያሉ ሕዝቤን ያስታሉ፤ ሕዝቡ ካብ ሲሠራ እነርሱ በኖራ ይለስናሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነዚህ ነቢያት የማይታመኑ ሆኑ፤ ሰላም በሌለበት ሰላም አለ ብለው ለሕዝቤ ይናገራሉ፤ የዘመመ ግድግዳን ቀለም በመቀባት ያደሱ የሚመስላቸው ሠራተኞችን ይመስላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሰላም ዘየለስ፥ ሰላም ኣሎ፥ ኢሎም ንህዝበይ ኣስሒቶም እዮም፤ ንሱ መንደቕ እንተ ነደቐ እንሆ ንሳቶም ሓሰር ብዘይብሉ ጭቃ ይመርግዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰላም ዜልቦስ፡ ሰላም ኣሎ፡ ኢሎም ንህዝበይ ስለ ዘስሐትዎ፡ እወ ስለ ዘስሐትዎ፡ ንሱ መንደቕ እንተ ነደቐ፡ እንሆ፡ ንሳቶም ብዘይ ቀውም ጸብሪ ይልቕልቕዎ ኣለዉ። |