Ezekiel 12:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንእትወስዶ ነገራትካ ኣዳልዎ፡ ብመዓልቲ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቶም ኣውጽእዎ። ካብ ቦታኻ ድማ ናብ ካልእ ቦታ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቶም ክትግዕዝ ኣለካ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም የሰው ልጅ ሆይ! የስደተኛ እክት አዘጋጅ፤ በፊታቸውም ቀን ለቀን ተማረክ፤ በፊታቸውም ከስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ ተማርከህ ሂድ፤ እነርሱም ዐመፀኛ ቤት እንደ ሆኑ ምንአልባት ያስተውሉ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የስደተኛ እክት አዘጋጅ በፊታቸውም ቀን ለቀን ተማረክ፥ በፊታቸውም ከስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ ተማርከህ ሂድ፤ እነርሱም ዓመፀኛ ቤት እንደ ሆኑ ምናልባት ያስተውሉ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የስደተኛ ጓዝ ለራስህ አዘጋጅ፥ እያዩህም በቀን ወደ ምርኮ ሂድ፥ በፊታቸውም እንደ ምርኮኛ ከስፍራህ ወደ ሌላ ስፍራ ሂድ፥ ዓመፀኛ ቤት ቢሆኑም ምናልባት ያስተውሉ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አሳ ናአዉ፥ ኦሞዱዋን ብያ አሳዳን፥ ኔን አፋናዉ ዳንዳይያዋ ኡባ ሺሻ ቃቻደ፥ ጋላስ ኡንቱንቱ ጼልሽን ከሳደ፥ ነ ደኢያሳፐ ሀራ ሳኣ ባ። ኡንቱንቱ ማካላንቻ አሳ ግዶፐነ፥ ኦን ኤሪ፥ ኡንቱንቱ አኬካና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, asaa na'aw, omooduwaan biyaa asaadan, neeni afanaw danddayiyaawaa ubbaa shiishsha k'achchaade, gallassi unttunttu s'eellishshin kesaade, ne de'iyaasaappe hara sa'aa ba. Unttunttu makkalanchcha asaa gidooppenne, ooni erii, unttunttu akeekana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas asa nawu! Istti be7ishin gallas nees diza miish shiishsha ekkada goodettanaas giigetta; ne dizasoppe dendada haraso ba. Istti makkallanchcha gidikkoka akeekanaas dandayeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣሳ ናዉ! ኢስቲ ቤኢሺን ጋላስ ኔስ ዲዛ ሚሽ ሺሻ ኤካዳ ጎዴታናስ ጊጌታ፤ ኔ ዲዛሶፔ ዴንዳዳ ሃራሶ ባ። ኢስቲ ማካላንቻ ጊዲኮካ ኣኬካናስ ዳንዳዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ አሳ ናአዉ፥ ድኦን ብያ አሳዳ፥ ኔኒ ኤፋናዉ ዳንዳእያባ ኡባ ሺሻ ቃቻዳ፥ ጋላስ ኤንቲ በእሽን ከያዳ፥ ነ ደእያ በሳፈ ሀራ በሲ ባ። ኦን ኤር ኤንቲ ጌላ አስ ግድኮካ አኬካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, asa na7aw, di7on biya asada, neeni efanaw danda7iyaba ubba shiisha qachada, gallas enti be7ishin keyada, ne de7iya bessaafe hara bessi ba. Ooni eri enti geella asi gidikoka akeekana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ፤ እነርሱ እያዩህ በቀን ጓዝህን ጠቅልለህ ለመሰደድ ተዘጋጅ፤ ካለህበትም ስፍራ ተነሥተህ ወደ ሌላ ቦታ ሂድ፤ ዐመፀኛ ቤት ቢሆኑም ምናልባት ይህን ያስተውሉታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ! የስደት ዕቃህን ጠቅልለህ አዘጋጅ፤ እነርሱ እያዩም የስደት ጒዞህን በቀን ጀምር፤ እንደ ስደተኛ ከቦታህ ተነሥተህ ወደ ሌላ ቦታ ሂድ፤ ዐመፀኞች ቢሆኑም እንኳ ያስተውሉ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ከም ስደተኛ ዄንኻ ጓዓዝ ኣዳሉ እሞ፥ ኣብ ቅድሚኣቶም ብመዓልቲ ተልዓል። ዓማፂ ቤት እዮም እሞ፥ ምናልባሽ እንተ ኣስተንተኑ፥ ኣብ ቅድሚኣቶም ካብ ስፍራኻ ናብ ካልእ ስፍራ ገዓዝ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ከም ስደተኛ ዄንካ ተበትብ ኣዳሉ እሞ ኣብ ቅድሚኦም ብመዓልቲ ተበገስ። ዓላዊት ቤት እዮም እሞ፡ ምናልባሽ እንተ ኣስተንተኑ፡ ኣብ ቅድሚኦም ካብ ስፍራኻ ናብ ካልእ ስፍራ ጒዐዝ። |