Ezekiel 12:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንእትወስዶ ነገራትካ ኣዳልዎ፡ ብመዓልቲ ድማ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቶም ኣውጽእዎ። ካብ ቦታኻ ድማ ናብ ካልእ ቦታ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቶም ክትግዕዝ ኣለካ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም የሰው ልጅ ሆይ! የስ​ደ​ተኛ እክት አዘ​ጋጅ፤ በፊ​ታ​ቸ​ውም ቀን ለቀን ተማ​ረክ፤ በፊ​ታ​ቸ​ውም ከስ​ፍራ ወደ ሌላ ስፍራ ተማ​ር​ከህ ሂድ፤ እነ​ር​ሱም ዐመ​ፀኛ ቤት እንደ ሆኑ ምን​አ​ል​ባት ያስ​ተ​ውሉ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የስደተኛ እክት አዘጋጅ በፊታቸውም ቀን ለቀን ተማረክ፥ በፊታቸውም ከስፍራ ወደ ሌላ ስፍራ ተማርከህ ሂድ፤ እነርሱም ዓመፀኛ ቤት እንደ ሆኑ ምናልባት ያስተውሉ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የስደተኛ ጓዝ ለራስህ አዘጋጅ፥ እያዩህም በቀን ወደ ምርኮ ሂድ፥ በፊታቸውም እንደ ምርኮኛ ከስፍራህ ወደ ሌላ ስፍራ ሂድ፥ ዓመፀኛ ቤት ቢሆኑም ምናልባት ያስተውሉ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አሳ ናአዉ፥ ኦሞዱዋን ብያ አሳዳን፥ ኔን አፋናዉ ዳንዳይያዋ ኡባ ሺሻ ቃቻደ፥ ጋላስ ኡንቱንቱ ጼልሽን ከሳደ፥ ነ ደኢያሳፐ ሀራ ሳኣ ባ። ኡንቱንቱ ማካላንቻ አሳ ግዶፐነ፥ ኦን ኤሪ፥ ኡንቱንቱ አኬካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, asaa na'aw, omooduwaan biyaa asaadan, neeni afanaw danddayiyaawaa ubbaa shiishsha k'achchaade, gallassi unttunttu s'eellishshin kesaade, ne de'iyaasaappe hara sa'aa ba. Unttunttu makkalanchcha asaa gidooppenne, ooni erii, unttunttu akeekana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas asa nawu! Istti be7ishin gallas nees diza miish shiishsha ekkada goodettanaas giigetta; ne dizasoppe dendada haraso ba. Istti makkallanchcha gidikkoka akeekanaas dandayeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣሳ ናዉ! ኢስቲ ቤኢሺን ጋላስ ኔስ ዲዛ ሚሽ ሺሻ ኤካዳ ጎዴታናስ ጊጌታ፤ ኔ ዲዛሶፔ ዴንዳዳ ሃራሶ ባ። ኢስቲ ማካላንቻ ጊዲኮካ ኣኬካናስ ዳንዳዬቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ አሳ ናአዉ፥ ድኦን ብያ አሳዳ፥ ኔኒ ኤፋናዉ ዳንዳእያባ ኡባ ሺሻ ቃቻዳ፥ ጋላስ ኤንቲ በእሽን ከያዳ፥ ነ ደእያ በሳፈ ሀራ በሲ ባ። ኦን ኤር ኤንቲ ጌላ አስ ግድኮካ አኬካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, asa na7aw, di7on biya asada, neeni efanaw danda7iyaba ubba shiisha qachada, gallas enti be7ishin keyada, ne de7iya bessaafe hara bessi ba. Ooni eri enti geella asi gidikoka akeekana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ፤ እነርሱ እያዩህ በቀን ጓዝህን ጠቅልለህ ለመሰደድ ተዘጋጅ፤ ካለህበትም ስፍራ ተነሥተህ ወደ ሌላ ቦታ ሂድ፤ ዐመፀኛ ቤት ቢሆኑም ምናልባት ይህን ያስተውሉታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ! የስደት ዕቃህን ጠቅልለህ አዘጋጅ፤ እነርሱ እያዩም የስደት ጒዞህን በቀን ጀምር፤ እንደ ስደተኛ ከቦታህ ተነሥተህ ወደ ሌላ ቦታ ሂድ፤ ዐመፀኞች ቢሆኑም እንኳ ያስተውሉ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ከም ስደተኛ ዄንኻ ጓዓዝ ኣዳሉ እሞ፥ ኣብ ቅድሚኣቶም ብመዓልቲ ተልዓል። ዓማፂ ቤት እዮም እሞ፥ ምናልባሽ እንተ ኣስተንተኑ፥ ኣብ ቅድሚኣቶም ካብ ስፍራኻ ናብ ካልእ ስፍራ ገዓዝ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ከም ስደተኛ ዄንካ ተበትብ ኣዳሉ እሞ ኣብ ቅድሚኦም ብመዓልቲ ተበገስ። ዓላዊት ቤት እዮም እሞ፡ ምናልባሽ እንተ ኣስተንተኑ፡ ኣብ ቅድሚኦም ካብ ስፍራኻ ናብ ካልእ ስፍራ ጒዐዝ።