Ezekiel 12:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እቲ ዝበልክዎ ቃል ግና ክፍጸም እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ በላ​ቸው፥ “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ የም​ና​ገ​ረው ቃል ይፈ​ጸ​ማል እንጂ ከቃሌ ሁሉ ደግሞ የሚ​ዘ​ገይ የለም፥” ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የምናገረው ቃል ይፈጸማል እንጂ ከቃሌ ሁሉ ደግሞ የሚዘገይ የለም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም እንዲህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የምናገረው ቃል ይፈጸማል እንጂ ከቃሌ ሁሉ ደግሞ የሚዘገይ የለም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኦድያ ቃላይ ፖለታናፐ አትና፥ እቱካ ጋምኤና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, neeni unttunttoo hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani odiyaa k'aalay polettanaappe attina, ittuukka gam"enna. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaaga» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas neni isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAY: tani yootida qaalaappe gam7anaazi deenna; ta gida ubbay polettana› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ታኒ ዮቲዳ ቃላፔ ጋምኣናዚ ዴና፤ ታ ጊዳ ኡባይ ፖሌታና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ‘ታ ኦድያ ቃላይ ፖለታናፐ አትሽን፥ እሶይካ ጋምኤና’ ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: ‘Ta odiya qaalay poletanaape attishin, issoyka gam7enna’ ” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ እንዲህ በላቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ከተናገርሁት ቃል ከእንግዲህ የሚዘገይ የለም፤ የምለው ሁሉ ይፈጸማል ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እኔ እግዚአብሔር የምላቸውን ንገራቸው፤ እኔ የተናገርኩት ሁሉ ይፈጸማል፤ ከቶም አይዘገይም፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ በሎም፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ድሕሪዙይ ካብተን ቃላተይ ሓንቲ እኳ ኣይትድንጕን እያ። እታ እተናገርክዋ ቓል ከዓ ኽትፍፀም እያ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ” ኢልካ ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ በሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ድሕርዚ ኻብተን ቃላተይሲ ሓንቲ እኳ ኣይክትድንጒን እያ። እታ እተናገርክዋ ቓል ከኣ ክትፍጸም እያ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኢልካ ንገሮም።