Ezekiel 12:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ እንሆ፡ ካብ ቤት እስራኤል፡ እቲ ዝረኣዮ ራእይ ንብዙሕ መዓልትታት ኪኸውን እዩ፡ ብዛዕባ እቲ ርሑቕ ዘሎ ዘመን ድማ ይንበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! ዐመ​ፀ​ኛው የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት፦ ይህቺ የሚ​ያ​ያት ራእይ ለብዙ ዘመን ናት፤ እር​ሱም ለሩቅ ወራት ትን​ቢ​ትን ይና​ገ​ራል” ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ እነሆ፥ የእስራኤል ቤት። ይህች የሚያያት ራእይ ለብዙ ዘመን ናት፥ እርሱም ለሩቅ ወራት ትንቢት ይናገራል ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ እነሆ የእስራኤል ቤት እንዲህ ይላሉ፦ የሚያየው ራእይ ለብዙ ዘመን ነው፥ እርሱም ለሩቅ ወራት ትንቢት ይናገራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘እ በኤዳ ሳጻይ ስንናዉ ዳሮ ላይሳ፤ ቃይ እ አዱሳ ዎድያን ሀናናዋ ኦዴ’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa Asay hawaadan yaagee; ‹I be'eedda sas'ay sintsanaw daro laytsaassa; k'ay I adussa wodiyaan hananawaa odee› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Isra7eele asay, ‹Hayssi addezi be7iza ajjuutay buro daro layththafe guyen hananaaza; izi yootiza tinbiteykka daro layththafe guyen hananaaza› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኣሳይ፥ ‹ሃይሲ ኣዴዚ ቤኢዛ ኣጁታይ ቡሮ ዳሮ ላይፌ ጉዬን ሃናናዛ፤ ኢዚ ዮቲዛ ቲንቢቴይካ ዳሮ ላይፌ ጉዬን ሃናናዛ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነኖ አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ አሳይ፥ ‘እ በእዳ ቆንጨይነ እ ኦድያ ትንብተይ ዳሮ ላይፈ ጉየ ሀናናባ’ ያግድ ኦዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neno asa na7aw, Isra7eele asay, ‘I be7ida qoncethaynne I odiya tinbitey daro laythafe guye hananaba’ yaagidi odoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ የእስራኤል ቤት፣ ‘ይህ ሰው የሚያየው ራእይ ገና ለሩቅ ዘመን የሚሆን ነው፤ የሚናገረውም ትንቢት የረዥም ጊዜ ትንቢት ነው’ ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! እስራኤላውያን የአንተ ራእይና ትንቢት ‘ከብዙ ዘመን በኋላ የሚፈጸም ነው’ ብለው ይናገራሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እንሆ፥ ቤት እስራኤል እቲ እትሪኦ ራእይ ‘ንዝመፅእ ነዊሕ ዘመን እዩ፤ ንርሑቕ ዘሎ ጊዜያት ድማ እዩ ዝንበ ዘሎ’ ይብሉ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ እንሆ፡ ቤት እስራኤልሲ፡ እቲ ዚርእዮ ራእይ ንዚመጽእ ነዊሕ ዘመን እዩ፡ ንርሑቕ ዘሎ ግዝያት ድማ እዩ ዚንበ ዘሎ፡ ይብሉ ኣለዉ።