Ezekiel 12:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እንሆ፡ ካብ ቤት እስራኤል፡ እቲ ዝረኣዮ ራእይ ንብዙሕ መዓልትታት ኪኸውን እዩ፡ ብዛዕባ እቲ ርሑቕ ዘሎ ዘመን ድማ ይንበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! ዐመፀኛው የእስራኤል ቤት፦ ይህቺ የሚያያት ራእይ ለብዙ ዘመን ናት፤ እርሱም ለሩቅ ወራት ትንቢትን ይናገራል” ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ እነሆ፥ የእስራኤል ቤት። ይህች የሚያያት ራእይ ለብዙ ዘመን ናት፥ እርሱም ለሩቅ ወራት ትንቢት ይናገራል ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ እነሆ የእስራኤል ቤት እንዲህ ይላሉ፦ የሚያየው ራእይ ለብዙ ዘመን ነው፥ እርሱም ለሩቅ ወራት ትንቢት ይናገራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ አሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘እ በኤዳ ሳጻይ ስንናዉ ዳሮ ላይሳ፤ ቃይ እ አዱሳ ዎድያን ሀናናዋ ኦዴ’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa Asay hawaadan yaagee; ‹I be'eedda sas'ay sintsanaw daro laytsaassa; k'ay I adussa wodiyaan hananawaa odee› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Isra7eele asay, ‹Hayssi addezi be7iza ajjuutay buro daro layththafe guyen hananaaza; izi yootiza tinbiteykka daro layththafe guyen hananaaza› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኣሳይ፥ ‹ሃይሲ ኣዴዚ ቤኢዛ ኣጁታይ ቡሮ ዳሮ ላይፌ ጉዬን ሃናናዛ፤ ኢዚ ዮቲዛ ቲንቢቴይካ ዳሮ ላይፌ ጉዬን ሃናናዛ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ አሳይ፥ ‘እ በእዳ ቆንጨይነ እ ኦድያ ትንብተይ ዳሮ ላይፈ ጉየ ሀናናባ’ ያግድ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno asa na7aw, Isra7eele asay, ‘I be7ida qoncethaynne I odiya tinbitey daro laythafe guye hananaba’ yaagidi odoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ የእስራኤል ቤት፣ ‘ይህ ሰው የሚያየው ራእይ ገና ለሩቅ ዘመን የሚሆን ነው፤ የሚናገረውም ትንቢት የረዥም ጊዜ ትንቢት ነው’ ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! እስራኤላውያን የአንተ ራእይና ትንቢት ‘ከብዙ ዘመን በኋላ የሚፈጸም ነው’ ብለው ይናገራሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እንሆ፥ ቤት እስራኤል እቲ እትሪኦ ራእይ ‘ንዝመፅእ ነዊሕ ዘመን እዩ፤ ንርሑቕ ዘሎ ጊዜያት ድማ እዩ ዝንበ ዘሎ’ ይብሉ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እንሆ፡ ቤት እስራኤልሲ፡ እቲ ዚርእዮ ራእይ ንዚመጽእ ነዊሕ ዘመን እዩ፡ ንርሑቕ ዘሎ ግዝያት ድማ እዩ ዚንበ ዘሎ፡ ይብሉ ኣለዉ። |