Ezekiel 12:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር እየ እሞ። ክዛረብ እየ፡ እቲ ዝዛረቦ ቃል ድማ ክፍጸም እዩ። ደጊም ኣይክነውሕን እዩ እሞ፡ ኣብ መዓልትታትኩም፡ ኣታ ዓማጺት ቤት፡ ነቲ ቓል ክዛረብን ክፍጽሞን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እናገራለሁ፤ የምናገረውም ቃል ይፈጸማል፤ ደግሞም አይዘገይም፤ እናንተ ዐመፀኛ ቤት ሆይ! በዘመናችሁ ቃሌን እናገራለሁ፤ እፈጽመውማለሁ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ እናገራለሁ የምናገረውም ቃል ይፈጸማል፥ ደግሞም አይዘገይም፤ እናንተ ዓመፀኛ ቤት ሆይ፥ በዘመናችሁ ቃሌን እናገራለሁ እፈጽመውማለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እኔ ጌታ የምናገረውን ቃል እናገራለሁ፥ ይፈጸማልም፥ ደግሞም አይዘገይም፥ እናንተ ዓመፀኛ ቤት ሆይ፥ በዘመናችሁ ቃሌን እናገራለሁ እፈጽመዋለሁም፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳይ፥ ኦዳና ኮዮዋ ኦዳይ፤ ሄዌካ ጋምኤናን ፖለታና። ህንተኖ፥ ማካላንቻ አሳቶ፥ ታን ኦድያባ ኡባ ህንተ ላይን ታን ፖላና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Goday, odana koyowaa oday; hewekka gam"ennan polettana. Hinttenoo, makkalanchcha asatoo, taani odiyaabaa ubbaa hintte laytsan taani polana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani GODAY haasayana koyidayssa haasayana; ta haasayda qaalaykka gam7ontta polettana; intteno makkallanchcha asatoo! Tani yootidayssa ubbaa intte layththan tani polana› gees Ubbaa Haariza GODAY» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጎዳይ ሃሳያና ኮዪዳይሳ ሃሳያና፤ ታ ሃሳይዳ ቃላይካ ጋምኦንታ ፖሌታና፤ ኢንቴኖ ማካላንቻ ኣሳቶ! ታኒ ዮቲዳይሳ ኡባ ኢንቴ ላይን ታኒ ፖላና› ጌስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ጎዳይ ኦዳናዉ ኮይዳባ ኦዳና፤ ሄስካ ጋምኦና ፖለታና። ህንተኖ፥ ጌላቶ፥ ታ ኦድያባ ኡባ ህንተ ላይን ፖላና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta Goday odanaw koydaba odana; hessika gam7onna poletana. Hinteno, geellato, ta odiyaba ubbaa hinte laythan polana” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እኔ እግዚአብሔር እናገራለሁ፤ የምናገረውም ቃል ሳይዘገይ ይፈጸማል፤ እናንተ ዐመፀኛ ቤት ሆይ፤ የተናገርሁትን ሁሉ በዘመናችሁ እፈጽማለሁ” ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እግዚአብሔር በቀጥታ እናገራለሁ፤ የምናገረውም ቃል ሁሉ ይፈጸማል፤ ከእንግዲህ ወዲህም ከቶ አይዘገይም፤ እናንተ ዐመፀኞች ‘በእናንተ ላይ አመጣለሁ’ ብዬ በማስጠንቀቅ የተናገርኩትን ሁሉ በሕይወታችሁ ዘመን እንዲፈጸም አደርጋለሁ፤ ይህን የተናገርኩ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ነኝ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር እየ እሞ፥ ኣነ እየ ዝዛረብ፤ እቲ ቓል ከዓ ኽፍፀም እዩ፤ ኣይድንጕን ድማ እዩ፤ ኣቱም ዓማፂ ቤት ብዘመንኩም ቃል እዛረብ፥ እገብሮውን ኣለኹ፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ እግዚኣብሄር እየ እሞ፡ ኣነ እየ ዝዛረብ። እቲ ዝዛረቦ ቓል ከኣ ኪፍጸም ኣይኪድንጒን ድማ እዩ። ኣቱም ዓላዊት ቤት፡ ብዘመንኩም ቃል እዛረብ፡ እገብሮውን ኣሎኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |