Ezekiel 12:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እቲ ኣብ ምድሪ እስራኤል ዘሎካ ምስላ፡ መዓልትታት ይነውሑ፡ ገጽ ኵሉ ድማ ይጠፍእ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! በእስራኤል ምድር፦ ዘመኑ ረዝሞአል፤ ራእዩም ሁሉ ጠፍቶአል የምትሉት ምሳሌው ምንድን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ በእስራኤል ምድር። ዘመኑ ረዝሞአል ራእዩም ሁሉ ጠፍቶአል የምትሉት ምሳሌ ምንድር ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ በእስራኤል ምድር፦ “ቀኖቹ ረዝመዋል፥ ራእይም ሁሉ ጠፍቶአል” የምትሉት ይህ ምሳሌ ምንድነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ ቢታባዉ፥ ‘ጋላሳይ አዳ፤ ሳጻይ ኡባይካ መላ ግዴዳ’ ያጊደ ህንተንቱ ሌምስያዌ እ አዬ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa biittabaw, ‹Gallassay aad'd'eeda; sas'ay ubbaykka mela gideeda› yaagiide hinttenttu leemisiyaawe I ayee? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Isra7eele biittan, ‹Wodey aduqqides; ajjuutay ubbayka hada gidides› giidi intte tosse yootizay aazee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ቢታን፥ ‹ዎዴይ ኣዱቂዴስ፤ ኣጁታይ ኡባይካ ሃዳ ጊዲዴስ› ጊዲ ኢንቴ ቶሴ ዮቲዛይ ኣዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ህንተ እስራኤለ ቢታን፥ ዎደ አዱቅስ ቆንጨ ኡባይ ሀዳ ግድስ አስ ያግድ ሌምሰይ እ አይቤ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno asa na7aw, hinte Isra7eele biittan, wode aduqis qoncethi ubbay hada gidis aadhis yaagidi leemisey I aybee? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ በእስራኤል ምድር፣ ‘ዘመኑ ረዝሟል፤ ራእዩ ሁሉ ከንቱ ሆኗል’ የምትሉት ይህ አባባል ምንድን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! ራእዩ ሁሉ ተግባራዊ ሳይሆን ቀኖቹ ተራዘሙ ተብሎ ስለ እስራኤል ምድር የሚነገረው ይህ ምሳሌ ምንድን ነው? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ኣብ ምድሪ እስራኤል ዘመን ይነውሕ፤ ራእይ ዅሉውን ይጠፍእ ኣሎ፥ ኢልኩም እትምስሉስ እንታይ ዝምስላኡ እዩ እዙይ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ሃገር እስራኤል፡ ዘመን ይነውሕ፡ ራእይ ዘበለ ዂሉውን ይጠፍእ ኣሎ፡ ኢልኩም እትምስሉስ እንታይ ምስላኡ እዩ እዚ |