Ezekiel 12:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ማእከል ዓመጽቲ ቤት ትነብር ኣለኻ፡ ንምርኣይ ኣዒንቲ ዘለዋን ዘይርእያን፤ ዓመጽቲ ቤት እዮም እሞ፡ ዝሰምዑን ዘይሰምዑን እዝኒ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! በዐመፀኛ ቤት መካከል ተቀምጠሃል፤ እነርሱ ያዩ ዘንድ ዐይን አላቸው ነገር ግን አያዩም፤ ይሰሙም ዘንድ ጆሮ አላቸው፤ ነገር ግን አይሰሙም፤ እነርሱ ዐመፀኛ ቤት ናቸውና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ በዓመፀኛ ቤት መካከል ተቀምጠሃል፤ ያዩ ዘንድ ዓይን አላቸው እነርሱም አያዩም፥ ይሰሙም ዘንድ ጆሮ አላቸው እነርሱም አይሰሙም፤ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸውና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ በዓመፀኛ ቤት መካከል ተቀምጠሃል፥ እንዲያዩ ዐይን አላቸው ነገር ግን አያዩም፥ እንዲሰሙም ጆሮ አላቸው ነገር ግን አይሰሙም፥ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸውና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ኔን ማካላንቻ አሳ ግዶን ደኣሳ። ኡንቱንቱ ማካላንቻ አሳ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ አይፊ ደኤ፥ ሽን ደምክኖ፤ ኡንቱንቶ ሀይይ ደኤ፥ ሽን ስስክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, neeni makkalanchcha asaa giddon de'aassa. Unttunttu makkalanchcha asaa gidiyaa diraw, unttunttoo ayifii de'ee, shin demmikkino; unttunttoo haytsay de'ee, shin sissikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Neni makkallanchcha deraa giddon daasa. Istti makkallanchcha gidida gishshas isttas ayfey dees shin demmettenna; isttas hayththi dees shin siyettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔኒ ማካላንቻ ዴራ ጊዶን ዳሳ። ኢስቲ ማካላንቻ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታስ ኣይፌይ ዴስ ሺን ዴሜቴና፤ ኢስታስ ሃይ ዴስ ሺን ሲዬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ኔኒ ጌላ አሳ ግዶን ደኣሳ። ኤንቲ ጌላ አስ ግድያ ግሾ ኤንታዉ አይፈይ ደኤስ፥ ሽን ደሞኮና፤ ሀይ ደኤስ፥ ሽን ስኦኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neno asa na7aw, neeni geella asaa giddon de7aasa. Enti geella asi gidiya gisho entaw ayfey de7ees, shin demmokona; haythi de7ees, shin si7okona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ በዐመፀኛ ሕዝብ መካከል ተቀምጠሃል፤ የሚያዩበት ዐይን አላቸው፤ ነገር ግን አያዩም፤ የሚሰሙበትም ጆሮ አላቸው፤ ነገር ግን አይሰሙም፤ ዐመፀኛ ሕዝብ ናቸውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! አንተ የምትኖረው ዐመፀኞች በሆኑ ሕዝብ መካከል ነው፤ እነርሱ ዐመፀኞች ከመሆናቸው የተነሣ ዐይን እያላቸው አያዩም፤ ጆሮም እያላቸው አይሰሙም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንስኻ ኣብ ማእኸል ቤት ዓመፅቲ ትነብር ኣለኻ፤ ዓመፅቲ ቤት እዮም እሞ፥ ንምርኣይ ኣዒንቲ ኣለዎም፤ ግና ኣይሪኡን፤ ንምስማዕ ከዓ ኣእዛን ኣለዎም፤ ግና ኣይሰምዑን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንስኻስ ኣብ ማእከል ዓላዊት ቤት ትነብር ኣሎኻ። ዓላዊት ቤት እዮም እሞ፡ ኣዒንቲ ንምርኣይ ዘለዎም፡ ዘይርእዩ፡ ኣእዛን ከኣ ንምስማዕ ዘለዎም፡ ዘይሰምዑ እዮም። |