Ezekiel 12:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ማእከል ዓመጽቲ ቤት ትነብር ኣለኻ፡ ንምርኣይ ኣዒንቲ ዘለዋን ዘይርእያን፤ ዓመጽቲ ቤት እዮም እሞ፡ ዝሰምዑን ዘይሰምዑን እዝኒ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! በዐ​መ​ፀኛ ቤት መካ​ከል ተቀ​ም​ጠ​ሃል፤ እነ​ርሱ ያዩ ዘንድ ዐይን አላ​ቸው ነገር ግን አያ​ዩም፤ ይሰ​ሙም ዘንድ ጆሮ አላ​ቸው፤ ነገር ግን አይ​ሰ​ሙም፤ እነ​ርሱ ዐመ​ፀኛ ቤት ናቸ​ውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ በዓመፀኛ ቤት መካከል ተቀምጠሃል፤ ያዩ ዘንድ ዓይን አላቸው እነርሱም አያዩም፥ ይሰሙም ዘንድ ጆሮ አላቸው እነርሱም አይሰሙም፤ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ በዓመፀኛ ቤት መካከል ተቀምጠሃል፥ እንዲያዩ ዐይን አላቸው ነገር ግን አያዩም፥ እንዲሰሙም ጆሮ አላቸው ነገር ግን አይሰሙም፥ እነርሱ ዓመፀኛ ቤት ናቸውና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ኔን ማካላንቻ አሳ ግዶን ደኣሳ። ኡንቱንቱ ማካላንቻ አሳ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ አይፊ ደኤ፥ ሽን ደምክኖ፤ ኡንቱንቶ ሀይይ ደኤ፥ ሽን ስስክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, neeni makkalanchcha asaa giddon de'aassa. Unttunttu makkalanchcha asaa gidiyaa diraw, unttunttoo ayifii de'ee, shin demmikkino; unttunttoo haytsay de'ee, shin sissikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Neni makkallanchcha deraa giddon daasa. Istti makkallanchcha gidida gishshas isttas ayfey dees shin demmettenna; isttas hayththi dees shin siyettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔኒ ማካላንቻ ዴራ ጊዶን ዳሳ። ኢስቲ ማካላንቻ ጊዲዳ ጊሻስ ኢስታስ ኣይፌይ ዴስ ሺን ዴሜቴና፤ ኢስታስ ሃይ ዴስ ሺን ሲዬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ኔኒ ጌላ አሳ ግዶን ደኣሳ። ኤንቲ ጌላ አስ ግድያ ግሾ ኤንታዉ አይፈይ ደኤስ፥ ሽን ደሞኮና፤ ሀይ ደኤስ፥ ሽን ስኦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neno asa na7aw, neeni geella asaa giddon de7aasa. Enti geella asi gidiya gisho entaw ayfey de7ees, shin demmokona; haythi de7ees, shin si7okona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ በዐመፀኛ ሕዝብ መካከል ተቀምጠሃል፤ የሚያዩበት ዐይን አላቸው፤ ነገር ግን አያዩም፤ የሚሰሙበትም ጆሮ አላቸው፤ ነገር ግን አይሰሙም፤ ዐመፀኛ ሕዝብ ናቸውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! አንተ የምትኖረው ዐመፀኞች በሆኑ ሕዝብ መካከል ነው፤ እነርሱ ዐመፀኞች ከመሆናቸው የተነሣ ዐይን እያላቸው አያዩም፤ ጆሮም እያላቸው አይሰሙም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንስኻ ኣብ ማእኸል ቤት ዓመፅቲ ትነብር ኣለኻ፤ ዓመፅቲ ቤት እዮም እሞ፥ ንምርኣይ ኣዒንቲ ኣለዎም፤ ግና ኣይሪኡን፤ ንምስማዕ ከዓ ኣእዛን ኣለዎም፤ ግና ኣይሰምዑን።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንስኻስ ኣብ ማእከል ዓላዊት ቤት ትነብር ኣሎኻ። ዓላዊት ቤት እዮም እሞ፡ ኣዒንቲ ንምርኣይ ዘለዎም፡ ዘይርእዩ፡ ኣእዛን ከኣ ንምስማዕ ዘለዎም፡ ዘይሰምዑ እዮም።