Ezekiel 12:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሉ እቲ ኣብ ዙርያኡ ዘሎ ዅሉ ንዕኡ ኺሕግዝዎን ንዅሎም ጕጅለታቱን ድማ ናብ ኵሉ ንፋስ ክብትኖ እየ። ኣነ ድማ ሰይፊ ደድሕሪኦም ክስሕብ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሚ​ረ​ዱ​ት​ንም፥ በዙ​ሪ​ያው ያሉ​ትን ሁሉ፥ ጭፍ​ሮ​ቹ​ንም ሁሉ ወደ ነፋ​ሳት ሁሉ እበ​ት​ና​ቸ​ዋ​ለሁ፤ በኋ​ላ​ቸ​ውም ሰይ​ፍን እመ​ዝ​ዛ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሊረዱትም በዙሪያው ያሉትን ሁሉ ጭፍሮቹንም ሁሉ ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፤ በኋላቸውም ሰይፍ እመዝዛለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዙሪያው ያሉ ረዳቶቹና ወታደሮቹን ሁሉ ወደ ነፋሳት ሁሉ እበትናቸዋለሁ፥ ከኋላቸውም ሰይፍ እመዝዛለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ ዩሹዋን ደእያ አ ማድያዋንታነ አ ኦላንቻቱዋ ኡባ ታን ኡባ ሳኣ ፕስክ ኦና፤ ታን ኡንቱንታ ማሻን የደርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa yuushshuwaan de'iyaa Aa maaddiyaawanttanne Aa olanchchatuwaa ubbaa taani ubbaa sa'aa piskki ootsana; taani unttuntta mashshaan yederssana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iza yuushon diza iza maaddizaytanne iza olanchchata ubbaa tani ubbaso piski histtana; tani istta mashshan yedeththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛ ዩሾን ዲዛ ኢዛ ማዲዛይታኔ ኢዛ ኦላንቻታ ኡባ ታኒ ኡባሶ ፒስኪ ሂስታና፤ ታኒ ኢስታ ማሻን ዬዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ዩሾን ደእያ እያ ማደይሳታነ እያ ኦላንቾታ ኡባ ታ ኡባ በሲ ፕስክ ኦና፤ ታ ኤንታ ማሻን የደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya yuushon de7iya iya maaddeysatanne iya olanchota ubbaa ta ubba bessi piski oothana; ta enta mashshan yedethana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዙሪያው ያሉትን ረዳቶቹንና ወታደሮቹን ሁሉ ወደ ነፋስ እበትናቸዋለሁ፤ በተመዘዘም ሰይፍ አሳድዳቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቅርብ አማካሪዎቹንና የክብር ዘብ ጠባቂዎቹን ሁሉ በየአቅጣጫው እበትናቸዋለሁ፤ ከኋላቸውም ሆኜ በሰይፍ አሳድዳቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዅላቶም ክሕግዝዎ ኢሎም ዝኸብዎን ንዅሎም ሰራዊቱን ናብ ኵሉ ንፋሳት ፋሕ ከብሎም፥ ደድሕሪኣቶም ድማ ሰይፈይ ክመዝዝ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንዂላቶም ኪሕግዝዎ ኢሎም ዚኸብዎን ንዂሎም ሰራዊቱን ናብ ኲሉንፋሳት ፋሕ ከብሎም፡ ሰይፈይ ድማ ደድሕሪኦም ክመዝዝ እየ።