Ezekiel 12:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በል፡ ኣነ ምልክትኩም እየ። ከምቲ ኣነ ዝገበርክዎ፡ ከምኡ ኪግበረሎም እዩ፡ ንሳቶም ከኣ ኪወጹን ናብ ስደት ኪኸዱን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደግ​ሞም፦ እኔ ምል​ክ​ታ​ችሁ ነኝ፤ እኔ እን​ዳ​ደ​ረ​ግሁ እን​ዲሁ ይደ​ረ​ግ​ባ​ቸ​ዋል፥ እነ​ር​ሱ​ንም ማር​ከው ይወ​ስ​ዷ​ቸ​ዋል በል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደግሞም። እኔ ምልክታችሁ ነኝ፤ እኔ እንዳደረግሁ እንዲሁ ይደረግባቸዋል፥ እነርሱም በስደት ወደ ምርኮ ይሄዳሉ በል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም በላቸው፦ እኔ ምልክታችሁ ነኝ፥ እኔ እንዳደረግሁት እንዲሁ ይደረግባቸዋል፥ እነርሱም ወደ ስደት ወደ ምርኮ ይሄዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኡንቱንታ፥ ‘ታን ህንተዉ ማላታ። ታን ኦዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ ቦላ ሀናና፤ ኡንቱንቱ ኦሞደቲደ፥ ሀራ ቢታ ባና’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni unttuntta, ‹Taani hinttew malaataa. Taani ootseeddawaadan, unttunttu bolla hanana; unttunttu omoodettiide, hara biittaa baana› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni isttas, « ‹Tani inttes malata; tani ooththida mala hessaththo istta bollaka hanana; istti di7ettidi hara biitta baana› ga.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢስታስ፥ « ‹ታኒ ኢንቴስ ማላታ፤ ታኒ ኦዳ ማላ ሄሳ ኢስታ ቦላካ ሃናና፤ ኢስቲ ዲኤቲዲ ሃራ ቢታ ባና› ጋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነ ሀንያባይ ኤንታዉ ማላ ግደይሳ ኦዳ፤ ኤንቲ ድኤትድ ሀራ ቢታ ባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ne haniyabay entaw malla gideysa oda; enti di7etidi hara biitta baana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘እኔ ምልክታችሁ ነኝ’ በላቸው። “እኔ እንዳደረግሁት፤ እንዲሁ በእነርሱ ይደረግባቸዋል፤ በምርኮኛነትም ተሰድደው ይሄዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም አንተ ያደረግኸው ነገር ሁሉ በእነርሱ ላይ ሊፈጸም ለተቃረበው ነገር ምልክት መሆኑን አስታውቃቸው፤ እነርሱም ስደተኞችና ምርኮኞች ይሆናሉ ማለት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በልውን፥ ኣነ ምሳሌኹም እየ። ከምቲ ኣነ ዝገበርክዎ፥ ከምኡ ኽገብርዎም እዮም፤ ንሳቶም ብስደት ናብ ምርኮ ክኸዱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በልውን፡ ኣነ ምሳሌኹም እየ። ከምቲ ኣነ ዝገበርክዎ፡ ከምእች ኺገብርዎም እዮም፡ ንሳቶም ብስደት ናብ ምርኮ ኪኸዱ እዮም።