Ezekiel 12:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩምዶ ትብሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እዚ ጾር እዚ ነቲ ኣብ የሩሳሌም ዘሎ መስፍንን ንዅሎም ኣብ መንጎኦም ዘለዉ ቤት እስራኤልን ዝምልከት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ይህ ሸክም በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም በሚ​ኖ​ረው አለቃ ላይ፥ በመ​ካ​ከ​ላ​ቸ​ውም በሚ​ኖ​ሩት በእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሁሉ ላይ ነው በላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ይህ ሸክም በኢየሩሳሌም በሚኖረው አለቃ ላይ በመካከላቸውም በሚኖሩት በእስራኤል ቤት ሁሉ ላይ ነው በላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ይህ የትንቢት ቃል በኢየሩሳሌም ለሚኖረው መስፍንና በውስጧ ለሚኖሩ ለእስራኤል ቤት ሁሉ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀ ትምቢቲ የሩሳላመን ካፑዋባነ እስራኤልያ አሳ ኩመንባ” ያጋ’ ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni unttuntta hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ha timbbitii Yerusaalamen kaappuwaabaanne Israa'eeliyaa asaa kumentsabaa» yaaga› yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni isttas, ‹Ubbaa Haariza GODAY ha tinbitey: Yerusalaamen diza halaqassinne Isra7eele asa kumeththassa›
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢስታስ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃ ቲንቢቴይ፡ ዬሩሳላሜን ዲዛ ሃላቃሲኔ ኢስራኤሌ ኣሳ ኩሜሳ›
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታዉ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ። ‘ሀ ትንብተይ የሩሳላመን ደእያ ሀላቃባነ እስራኤለ አሳባ ኦዴስ።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entaw Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda. ‘Ha tinbitey Yerusalaamen de7iya halaqabaanne Isra7eele asaaba odees.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እንዲህ በላቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ይህ የትንቢት ቃል በኢየሩሳሌም ለሚኖረው መስፍንና በዚያ ለሚገኙት ለእስራኤል ቤት ሁሉ ነው።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለውን ንገራቸው፤ ይህ የትንቢት ቃል በኢየሩሳሌም ላይ ለሚያስተዳድረው መስፍንና እዚያም ለሚኖሩ ሕዝብ ሁሉ የተነገረ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ እዝ ፆር እዙይ ነቲ ኣብ ኢየሩሳሌም ዘሎ ሓለቓን ነቶም ኣብ ማእኸላ ዘለዉ ዅሎም ቤት እስራኤልን እዩ፤ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽሲ፡ እዚ ጾር እዚ ነቲ ኣብ የሩሳሌም ዘሎ መስፍንን ነቶም ኣብ ማእከላ ዘለዉ ዂሎም ቤት እስራኤልን እዩ፡ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም፡