Ezekiel 11:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንስኻትኩም ዝተሳዕርኩም፡ ኣብኣ ዘደቀምኩም፡ ንሳቶም ስጋ ኢኹም፡ እዛ ኸተማ እዚኣ ድማ ድስቲ እያ። ኣነ ግና ካብኡ ክመርሓኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመካከልዋ ያኖራችኋቸው ግዳዮቻችሁ እነርሱ ሥጋ ናቸው፤ ይህችም ከተማ ድስት ናት፤ እናንተን ግን ከመካከልዋ አወጣችኋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመካከልዋ ያኖራችኋቸው ግዳዮቻችሁ እነርሱ ሥጋው ናቸው፥ ይህችም ከተማ ድስቱ ናት፤ እናንተን ግን ከመካከልዋ አወጣችኋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመካከልዋ ያኖራችኋቸው የተገደሉት እነርሱ ሥጋው ናቸው፥ ድስቱ ይህች ከተማ ናት፥ እናንተን ግን ከመካከልዋ አወጣችኋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሄዋ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ዎደ ሄዋን ኦሌዳ አሃይ አሹዋ፤ ቃይ ሀ ካታማይካ አሹዋ ዶይስያ ጻሩዋ፤ ሽን ታን ህንተና ሀ ካታማፐ የደርሳደ ከሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Hewaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte wod'iide hewan oleedda anhay ashuwaa; k'ay ha katamaykka ashuwaa doyssiyaa s'aaruwaa; shin taani hinttena ha katamaappe yederssaade kessana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intte wodhidi heen olida ahati istta asho; qasse ha katamayakka asho doyssiza distte; gido attiin ha katamayppe tani inttena kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ዎዲ ሄን ኦሊዳ ኣሃቲ ኢስታ ኣሾ፤ ቃሴ ሃ ካታማያካ ኣሾ ዶይሲዛ ዲስቴ፤ ጊዶ ኣቲን ሃ ካታማይፔ ታኒ ኢንቴና ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “ህንተ ዎድ የግዳ አሀይ አሾ፤ ሀ ካታማይ አሾ ፃሮ፤ ሽን ታ ህንተና ሀ ካታማፐ የደዳ ከሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; “Hinte wodhidi yeggida ahay asho; ha katamay asho xaaro; shin ta hintena ha katamaape yedethada kessana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በዚያ የጣላችኋቸው ሬሳዎች እነርሱ ሥጋ ናቸው፤ ይህችም ከተማ ድስት ናት፤ እናንተን ግን ከውስጧ አወጣችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህ እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምላችሁ ይህ ነው፦ ‘በሰታቴው ውስጥ ያለው ሥጋ እናንተ የገደላችኋቸው ሰዎች ናቸው፤ ይህችም ከተማ ሰታቴዋ ነች፤ እናንተ ግን ከከተማይቱ ትወገዳላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እቶም ኣብ ማእኸላ ዘንበርኩምዎም ቅቱላት፥ ንሳቶም ስጋ እዮም፤ ንሳ ኸዓ ድስቲ እያ፤ ንስኻትኩም ግና ኻብ ማእኸላ ኽትወፁ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቶም ኣብ ማእከላ ዘንበርኩምዎም ቅቱላት፡ ንሳቶም ስጋ እዮም፡ ንሳ ኸኣ ድስቲ እያ፡ ንስኻትኩም ግና ካብ ማእከላ ኽትወጹ ኢኹም። |