Ezekiel 11:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ልቦም ደድሕሪ ልቢ ጽያፎምን ጽዩፋቶምን ዚመላለስ ግና፡ መገዶም ኣብ ርእሶም ክፈድዮም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጣዖት በሚ​ያ​መ​ል​ኩ​በት ልባ​ቸ​ውና በኀ​ጢ​አ​ታ​ቸው እንደ ልባ​ቸው ቢሄዱ መን​ገ​ዳ​ቸ​ውን በራ​ሳ​ቸው ላይ እመ​ል​ሳ​ለሁ፥” ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ልባቸውም ጸያፍንና ርኩስን ነገር በሚከተል በእነርሱ ራስ ላይ መንገዳቸውን እመልሳለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ልባቸው ወደ ጸያፍና ርኩስ ነገራቸው የሚከተል ግን መንገዳቸውን በራሳቸው ላይ እመልሳለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሄ ሸነይያ ምስልያዉነ ቱና ኤቃዉ ጎይናናዉ ዶሴዳዋንታ ግዶፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ኡንቱንቶ ኦና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin he sheneyiyaa misiliyawunne tuna eek'aw goyinnanaw doseeddawantta gidooppe, taani unttunttu oosuwaadan unttunttoo ootsana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin bantta wozina tunida misletakkonne harassiza oosotakko zaaridaytas istta ooso mala ta isttas immana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ባንታ ዎዚና ቱኒዳ ሚስሌታኮኔ ሃራሲዛ ኦሶታኮ ዛሪዳይታስ ኢስታ ኦሶ ማላ ታ ኢስታስ ኢማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ እፀትዳ ምስልያነ ቱና ኤቃ ጎይናናዉ ዶሰይሳታ ታኒ ኤንታ ኦሱዋዳ ኦና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, ixetida misiliyanne tuna eeqa goyinnanaw doseyisata taani enta oosuwada oothana” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ልባቸው ወደ ረከሱ ምስሎቻቸውና ወደ ጸያፍ ተግባራቸው ያዘነበለውን እንደ ሥራቸው እከፍላቸዋለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልባቸው ርኩስና አጸያፊ የሆኑ ጣዖቶችን የሚከተሉትን ግን እንደ ሥራቸው እከፍላቸዋለሁ፤” ይህን የተናገረ ልዑል እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግናኸ እቶም፥ ልቦም ንልቢ እቶም ፍንፉናት ነገሮምን ርኽሰቶምን ዝስዕብስ፥ መንገዶም ኣብ ርእሶም ክመልሰሎም እየ፤ ይብል ጐይታ እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ እቶም፡ ልቦም ንልቢ እቶም ፍንፋናት ነገሮምን ጽያፎምን ዚስዕብስ፡ መገዶም ኣብ ርእሶም ክመልሰሎም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።