Ezekiel 11:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ልቦም ደድሕሪ ልቢ ጽያፎምን ጽዩፋቶምን ዚመላለስ ግና፡ መገዶም ኣብ ርእሶም ክፈድዮም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጣዖት በሚያመልኩበት ልባቸውና በኀጢአታቸው እንደ ልባቸው ቢሄዱ መንገዳቸውን በራሳቸው ላይ እመልሳለሁ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልባቸውም ጸያፍንና ርኩስን ነገር በሚከተል በእነርሱ ራስ ላይ መንገዳቸውን እመልሳለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልባቸው ወደ ጸያፍና ርኩስ ነገራቸው የሚከተል ግን መንገዳቸውን በራሳቸው ላይ እመልሳለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሄ ሸነይያ ምስልያዉነ ቱና ኤቃዉ ጎይናናዉ ዶሴዳዋንታ ግዶፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ኦሱዋዳን ኡንቱንቶ ኦና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጊደ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin he sheneyiyaa misiliyawunne tuna eek'aw goyinnanaw doseeddawantta gidooppe, taani unttunttu oosuwaadan unttunttoo ootsana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagiidde yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin bantta wozina tunida misletakkonne harassiza oosotakko zaaridaytas istta ooso mala ta isttas immana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ባንታ ዎዚና ቱኒዳ ሚስሌታኮኔ ሃራሲዛ ኦሶታኮ ዛሪዳይታስ ኢስታ ኦሶ ማላ ታ ኢስታስ ኢማና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ እፀትዳ ምስልያነ ቱና ኤቃ ጎይናናዉ ዶሰይሳታ ታኒ ኤንታ ኦሱዋዳ ኦና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, ixetida misiliyanne tuna eeqa goyinnanaw doseyisata taani enta oosuwada oothana” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ልባቸው ወደ ረከሱ ምስሎቻቸውና ወደ ጸያፍ ተግባራቸው ያዘነበለውን እንደ ሥራቸው እከፍላቸዋለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልባቸው ርኩስና አጸያፊ የሆኑ ጣዖቶችን የሚከተሉትን ግን እንደ ሥራቸው እከፍላቸዋለሁ፤” ይህን የተናገረ ልዑል እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግናኸ እቶም፥ ልቦም ንልቢ እቶም ፍንፉናት ነገሮምን ርኽሰቶምን ዝስዕብስ፥ መንገዶም ኣብ ርእሶም ክመልሰሎም እየ፤ ይብል ጐይታ እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ እቶም፡ ልቦም ንልቢ እቶም ፍንፋናት ነገሮምን ጽያፎምን ዚስዕብስ፡ መገዶም ኣብ ርእሶም ክመልሰሎም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |