Ezekiel 11:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንሱ ከምዚ በለኒ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዚኣቶም ኣብዛ ከተማ እዚኣ ክፉእ ዝምህዙን ክፉእ ምኽሪ ዝህቡን ሰባት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም እን​ዲህ አለኝ፥ “የሰው ልጅ ሆይ! እነ​ዚህ ከን​ቱን የሚ​ያ​ስቡ፥ በዚ​ችም ከተማ ክፉን ምክር የሚ​መ​ክሩ ሰዎች ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም እንዲህ አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ ክፋትን የሚያስቡ በዚህችም ከተማ ክፉን ምክር የሚመክሩ ሰዎች ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ ክፋትን የሚያቅዱና በዚህችም ከተማ ክፉ ምክርን የሚመክሩ ሰዎች ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀ አቱማ አሳቱ ሀ ካታማን ኢታ ሀልቹዋ ሀልችያዋንታነ ኢታ ዞርያ ዞርያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, ha attuma asatuu ha kataman iita halchchuwaa halchchiyaawanttanne iita zoriyaa zoriyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY tana, «Haysso asa nawu! Ha attumasati ha kataman iita halchcho halchchizaytanne gene zore zorizayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃ ኣቱማሳቲ ሃ ካታማን ኢታ ሃልቾ ሃልቺዛይታኔ ጌኔ ዞሬ ዞሪዛይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ነኖ አሳ ናአዉ፥ ሀ አሳይ ካታማ ቦላ ኢታ ቆፋ ቆፖሶና፤ ኢታ ዞረ ዞረቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Neno asa na7aw, ha asay katamaa bolla iita qofa qopoosona; iita zore zoretoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ እነዚህ ሰዎች ክፋትን የሚያቅዱና በዚህችም ከተማ ላይ ተንኰልን የሚመክሩ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! እነዚህ ሰዎች መጥፎ ዕቅድ ያወጣሉ፤ በዚህችም ከተማ ክፉ ምክር ይመክራሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለኒ ኸዓ፥ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እዚኣቶም ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ሕሰም ዝሓስቡ፥ ክፉእውን ዝመኽሩ ሰባት እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በለኒ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዚኣቶም ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ሕሰም ዚጠልፉ፡ እኩይ ዚመኽሩ ሰባት እዮም።