Ezekiel 11:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ልቢ ክህቦም እየ፡ ኣብ ውሽጥኹም ድማ ሓድሽ መንፈስ ከእትወኩም እየ። ልቢ እምኒ ድማ ካብ ስጋኦም ኣልጊሰ ልቢ ስጋ ክህቦም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሌላ ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ በውስጣቸውም አዲስ መንፈስ አሳድራለሁ፤ ከሥጋቸውም ውስጥ የድንጋዩን ልብ አወጣለሁ፤ የሥጋንም ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በትእዛዜም ይሄዱ ዘንድ ፍርዴንም ይጠብቁና ያደርጉ ዘንድ አንድ ልብ እሰጣቸዋለሁ፥ በውስጣቸውም አዲስ መንፈስ እሰጣለሁ፥ ከሥጋቸውም ውስጥ የድንጋዩን ልብ አወጣለሁ የሥጋንም ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑኛል እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንድ ልብ እሰጣቸዋለሁ፥ አዲስ መንፈስም በውስጣቸው አኖራለሁ፥ ከሥጋቸውም የድንጋዩን ልብ አወጣለሁ፥ የሥጋንም ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታንካ ኡንቱንቶ እት ዎዛና እማና፤ ቃይ ኦራ አያናካ ኡንቱንቱ ግዶን ዎና። ኡንቱንቱፐ ሹቻ ዎዛና ድጋደ፥ አሹዋ ዎዛና ኡንቱንቶ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taanikka unttunttoo itti wozanaa immana; k'ay ooratsa ayaanaakka unttunttu giddon wotsana. Unttunttuppe shuchchaa wozanaa diggaade, ashuwaa wozanaa unttunttoo immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani isttas issi wozina immana; qasse ooraththa ayanakka istta giddon ta woththana. Tani isttafe shuch misatiza wozina diggada asho mala shugo wozina immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታስ ኢሲ ዎዚና ኢማና፤ ቃሴ ኦራ ኣያናካ ኢስታ ጊዶን ታ ዎና። ታኒ ኢስታፌ ሹች ሚሳቲዛ ዎዚና ዲጋዳ ኣሾ ማላ ሹጎ ዎዚና ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታዉ እስ ዎዛና እማና፤ ኦራ አያና ኤንታ ግዶን ዎና። ኤንታፈ ሹቻ ዎዛና ድጋዳ፥ አሾ ዎዛና ኤንታዉ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani entaw issi wozana immana; ooratha ayyaana enta giddon wothana. Entafe shucha wozanaa diggada, asho wozana entaw immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የማያወላውል ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ አዲስ መንፈስ በውስጣቸው አኖራለሁ፤ ድንጋዩን ልብ ከውስጣቸው አወጣለሁ፤ ሥጋ ልብም እሰጣቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንድ ልብ እሰጣቸዋለሁ አዲስ መንፈስንም በውስጣቸው አኖራለሁ፤ ከሰውነታቸው እንደ ድንጋይ የጠጠረ ልብን አውጥቼ እንደ ሥጋ የለሰለሰ ልብን እሰጣቸዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብትእዛዛተይ ምእንቲ ኽመላለሱ፥ ንፍርደይ ከዓ ኽሕልዉን ክገብርዎን፥ ሓደ ልቢ ኽህቦም፥ ሓድሽ መንፈስውን ኣብ ውሽጦም ከሕድረሎም እየ፤ ካብ ስጋኦም ናይ እምኒ ልቢ ኸውፅእ፥ ናይ ስጋ ልቢውን ክህቦም እየ፤ ንሳቶም ህዝበይ ክኾኑ እዮም፤ ኣነውን ኣምላኾም ክኽውን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብትእዛዛተይ ምእንቲ ኺመላለሱ፡ ንፍርደይ ከኣ ኪሕልዉን ኪገብርዎን፡ ሓደ ልቢ ኽህቦም፡ ሓድሽ መንፈስ ድማ ኣብ ውሽጥኹም ከሕደረልኩም እየ። ካብ ስጋኦም ናብ እምኒ ልቢ ኸውጽእ፡ ናብ ስጋ ልቢውን ክህቦም እየ። ንሳቶም ህዝበይ ኪዀኑ እዮም፡ ኣነውን ኣምላኾም ክኸውን እየ። |