Ezekiel 11:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኣብ ርሑቕ ኣብ ማእከል ኣህዛብ እኳ እንተ ደርበኽዎም፡ ኣብ መንጎ ሃገራት ፋሕ ኣቢለዮም እኳ እንተ ነበርኩ፡ ኣብተን ዝመጻእወን ሃገራት ከም ንእሽቶ መቕደስ ክዀነሎም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እኔ ወደ አሕ​ዛብ አር​ቄ​አ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ወደ ሀገ​ሮ​ችም እበ​ት​ና​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ይሁን እንጂ በመ​ጡ​ባ​ቸው ሀገ​ሮች በእ​ነ​ዚያ ትንሽ መቅ​ደስ እሆ​ና​ቸ​ዋ​ለሁ በል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ ወደ አሕዛብ አርቄአቸዋለሁ፥ ወደ አገሮችም በትኛቸዋለሁ፤ ይሁን እንጂ፥ በመጡባቸው አገሮች በእነዚያ ትንሽ መቅደስ እሆናቸዋለሁ በል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ እንዲህ በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በአሕዛብ መካከል አርቄ ብወስዳቸውም፥ በአገሮች መካከል ብበትናቸውም፥ በሄዱባቸው አገሮች በዚያ ትንሽ መቅደስ እሆናቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኡንቱንታ ሃኮ ካዉተቱዋ ግዶ የዶፐካ፥ ቃይ ቢታቱዋን ላሎፐካ፥ ቤዳ ቢታቱዋን ጉ ዎድያዉ ታን ኡንቱንቱና ግዳና” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, neeni hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Unttuntta haakko kawutetsatuwaa giddo yeddooppekka, k'ay biittatuwaan laalooppekka, beedda biittatuwaan guutsa wodiyaw taani unttunttunna gidana» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas neni, ‹Ubbaa Haariza GODAY: tani istta haahon diza kawoteththata giddon yeddikokka, dereta giddon laallikokka, istti bida dere ubbaan guuththa wode tani isttara gidana› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኔኒ፥ ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ታኒ ኢስታ ሃሆን ዲዛ ካዎቴታ ጊዶን ዬዲኮካ፥ ዴሬታ ጊዶን ላሊኮካ፥ ኢስቲ ቢዳ ዴሬ ኡባን ጉ ዎዴ ታኒ ኢስታራ ጊዳና› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታ ኤንታ ሃሆን ደእያ ካዎተታ ግዶ የድኮካ፥ ቢታ ኡባን ላልኮካ፥ ኤንቲ ብዳ ቢታታን ጉ ዎደስ ኤንታራ ግዳና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Ta enta haahon de7iya kawotethata giddo yeddikoka, biitta ubban laallikoka, enti bida biittatan guutha wodes entara gidana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ እንዲህ በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በአሕዛብ መካከል ብሰድዳቸውም፤ በአገሮች መካከል ብበታትናቸውም፣ በሄዱባቸው አገሮች ሁሉ ለጥቂት ጊዜ መቅደስ ሆኜአቸዋለሁ’ ”።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሩቅ አገር በሚኖሩ ሕዝቦች መካከል እንዲኖሩ ባደርጋቸውና በተለያዩ አገሮች ብበትናቸውም እንኳ ለጥቂት ጊዜ ግን መገናኛቸው ቤተ መቅደስ እሆንላቸዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ከዓ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ “ናብ ማእኸል ህዝብታት እኳ እንተ ኣርሓቕክዎም፥ ኣብ ማእኸል ሃገራትውን እንተ በተንኩዎም፥ ኣብቲ ዘዝመፅዎ ሃገራት ንቑሩብ ጊዜ መቕደስ ክኾኖም እየ” ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኸኣ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ናብ ማእከል ህዝብታት እኳ እንተ ኣርሐቕክዎም፡ ኣብ ማእከል ሃገራትውን እንተ ዘሮኽዎም፡ ኣብቲ ዘዚመጽዎ ሃገራት ንቕሩብ ጊዜ መቕደስ ክዀኖም እየ፡ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም።